በማሊ ካለው የሽብርተኞች ጥቃት ጀርባ ፓሪስ አለችበት - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ

ሰብስክራይብ

በማሊ ካለው የሽብርተኞች ጥቃት ጀርባ ፓሪስ አለችበት - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ

ከባማኮ ቅርብ ርቀት ላይ የሚገኙ የሽብር ቡድኖች በደንብ የታጠቁ ናቸው፤ በዚህ ውስጥ ደግሞ የፈረንሳይ ተሳትፎ አለ ሲሉ አብዱላዬ ዲዮፕ በባማኮ እየተካሄደ ከሚገኘው የመከላከያ እና ደህንነት አውደ ርዕይ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡

“ትናንትና የፈረንሳይ የደህንነት ኃላፊ የሽብር ቡድኖች ባማኮን ይቆጣጠራሉ ብለው እንደማያምኑ ሲናገሩ በቴሌቪዥን ተመልክቻቸዋለው፡፡ [...] ባማኮን መቆጣጠር ፍላጎታቸው እንዳልሆነም አስታውቀዋል፡፡ እኛም እንጠይቃለን፤ ስለዚህ ፍላጎታቸውንም ታውቃላችሁ እንዴ? እንዴት ዓላማቸውን ልታውቁ ቻላቸሁ? ይህንን ዓላማ የሰጣችኋቸው እናንተ ናችሁ? እናንተ ናችሁ የምታዟቸው?’”

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0