https://amh.sputniknews.africa
በኢትዮጵያ እና ግብፅ መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ ሩሲያ እና ቻይና ታላቅ ሚና ሊጫወቱ ይችላሉ - የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት
በኢትዮጵያ እና ግብፅ መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ ሩሲያ እና ቻይና ታላቅ ሚና ሊጫወቱ ይችላሉ - የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ እና ግብፅ መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ ሩሲያ እና ቻይና ታላቅ ሚና ሊጫወቱ ይችላሉ - የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁን ተከትሎ እየተካረረ የመጣው የኢትዮጵያ እና ግብፅ ፍጥጫ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ... 14.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-14T14:11+0300
2025-11-14T14:11+0300
2025-11-14T14:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0e/2186186_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_9da3ff6042995c431ab0a1ee59850ff9.jpg
በኢትዮጵያ እና ግብፅ መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ ሩሲያ እና ቻይና ታላቅ ሚና ሊጫወቱ ይችላሉ - የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁን ተከትሎ እየተካረረ የመጣው የኢትዮጵያ እና ግብፅ ፍጥጫ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ እንደሚያሻው የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ ተናግረዋል። "ሕዳሴ የቀጣናዊ ውሕደት ምንጭ ቢሆንም በግብፅ ዘንድ እንደ ፉክክር፣ ጠላትነት እና የግጭት መንሻ ሆኖ ታይቷል። ስለዚህም ውጥረቱን በሰላማዊ መንገድ መፍታት ይገባል" ብለዋል። ዋና ዳይሬክተሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ንግግር ልማት የውጥረት ሳይሆን የትብብር ምንጭ መሆን የሚችልበትን የጋራ መረዳት ለመፍጠር እንደሚያግዝም አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በኢትዮጵያ እና ግብፅ መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ ሩሲያ እና ቻይና ታላቅ ሚና ሊጫወቱ ይችላሉ - የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ እና ግብፅ መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ ሩሲያ እና ቻይና ታላቅ ሚና ሊጫወቱ ይችላሉ - የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት
2025-11-14T14:11+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0e/2186186_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_2590e7483825ed445ca4b5f525604ba2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ እና ግብፅ መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ ሩሲያ እና ቻይና ታላቅ ሚና ሊጫወቱ ይችላሉ - የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት
14:11 14.11.2025 (የተሻሻለ: 14:14 14.11.2025) በኢትዮጵያ እና ግብፅ መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ ሩሲያ እና ቻይና ታላቅ ሚና ሊጫወቱ ይችላሉ - የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁን ተከትሎ እየተካረረ የመጣው የኢትዮጵያ እና ግብፅ ፍጥጫ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ እንደሚያሻው የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ ተናግረዋል።
"ሕዳሴ የቀጣናዊ ውሕደት ምንጭ ቢሆንም በግብፅ ዘንድ እንደ ፉክክር፣ ጠላትነት እና የግጭት መንሻ ሆኖ ታይቷል። ስለዚህም ውጥረቱን በሰላማዊ መንገድ መፍታት ይገባል" ብለዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ንግግር ልማት የውጥረት ሳይሆን የትብብር ምንጭ መሆን የሚችልበትን የጋራ መረዳት ለመፍጠር እንደሚያግዝም አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X