https://amh.sputniknews.africa
በአገሬ አሁንም ድረስ ይህ የብሪታንያ ሕዝቦች ቦታ ነው የሚባሉ ሥፍራዎች አሉ - የሴራሊዮን የመሬት ለሕይወት ኢኒሼቲቭ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
በአገሬ አሁንም ድረስ ይህ የብሪታንያ ሕዝቦች ቦታ ነው የሚባሉ ሥፍራዎች አሉ - የሴራሊዮን የመሬት ለሕይወት ኢኒሼቲቭ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
Sputnik አፍሪካ
በአገሬ አሁንም ድረስ ይህ የብሪታንያ ሕዝቦች ቦታ ነው የሚባሉ ሥፍራዎች አሉ - የሴራሊዮን የመሬት ለሕይወት ኢኒሼቲቭ ዋና ሥራ አስፈፃሚ የቅኝ ግዛት የመሬት አስተዳደር መዋቅር በሴራሊዮን ላይ ዘመን ያልሻረው ከባድ ጠባሳ ማሳደሩን ጃኮብ ዊልሰን... 12.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-12T20:35+0300
2025-11-12T20:35+0300
2025-11-12T20:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0c/2170327_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_5616719b8582217385f06f7bb9c1d139.jpg
በአገሬ አሁንም ድረስ ይህ የብሪታንያ ሕዝቦች ቦታ ነው የሚባሉ ሥፍራዎች አሉ - የሴራሊዮን የመሬት ለሕይወት ኢኒሼቲቭ ዋና ሥራ አስፈፃሚ የቅኝ ግዛት የመሬት አስተዳደር መዋቅር በሴራሊዮን ላይ ዘመን ያልሻረው ከባድ ጠባሳ ማሳደሩን ጃኮብ ዊልሰን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ዋና ሥራ አስፈፃሚው፣ መዋቅሩ በመሬት ይዞታ ላይ የፈጠረው ኢ-ፍትሐዊነት የአገሬው ሕዝብ ጉስቁልና ዋነኛ ምክንያት መሆኑንም አንስተዋል። "የብሪታንያ ሰዎች መሬታችንን ወስደው የዘውድ ምድር ያሉትን አስተዳደር መሠረቱ። አሁንም ድረስ እዚህ አካባቢ ምንም ማድረግ አትችልም የምትባልባቸው ቦታዎች አሉ። ቅኝ ግዛት መሬት ከመግዛት እና ከመሸጥ ባለፈ ግብርናውንም ጎድቶታል።" ብለዋል። ጃኮብ ዊልሰን ማኅበረሰቡ መሬቱን ለማስመለስ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች መመለስ አንደሚገባም አጽዕኖት ሰጥተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በአገሬ አሁንም ድረስ ይህ የብሪታንያ ሕዝቦች ቦታ ነው የሚባሉ ሥፍራዎች አሉ - የሴራሊዮን የመሬት ለሕይወት ኢኒሼቲቭ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
Sputnik አፍሪካ
በአገሬ አሁንም ድረስ ይህ የብሪታንያ ሕዝቦች ቦታ ነው የሚባሉ ሥፍራዎች አሉ - የሴራሊዮን የመሬት ለሕይወት ኢኒሼቲቭ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
2025-11-12T20:35+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0c/2170327_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_070807d9ad45f9926152a55a8a2d0866.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአገሬ አሁንም ድረስ ይህ የብሪታንያ ሕዝቦች ቦታ ነው የሚባሉ ሥፍራዎች አሉ - የሴራሊዮን የመሬት ለሕይወት ኢኒሼቲቭ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
20:35 12.11.2025 (የተሻሻለ: 20:44 12.11.2025) በአገሬ አሁንም ድረስ ይህ የብሪታንያ ሕዝቦች ቦታ ነው የሚባሉ ሥፍራዎች አሉ - የሴራሊዮን የመሬት ለሕይወት ኢኒሼቲቭ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
የቅኝ ግዛት የመሬት አስተዳደር መዋቅር በሴራሊዮን ላይ ዘመን ያልሻረው ከባድ ጠባሳ ማሳደሩን ጃኮብ ዊልሰን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ዋና ሥራ አስፈፃሚው፣ መዋቅሩ በመሬት ይዞታ ላይ የፈጠረው ኢ-ፍትሐዊነት የአገሬው ሕዝብ ጉስቁልና ዋነኛ ምክንያት መሆኑንም አንስተዋል።
"የብሪታንያ ሰዎች መሬታችንን ወስደው የዘውድ ምድር ያሉትን አስተዳደር መሠረቱ። አሁንም ድረስ እዚህ አካባቢ ምንም ማድረግ አትችልም የምትባልባቸው ቦታዎች አሉ። ቅኝ ግዛት መሬት ከመግዛት እና ከመሸጥ ባለፈ ግብርናውንም ጎድቶታል።" ብለዋል።
ጃኮብ ዊልሰን ማኅበረሰቡ መሬቱን ለማስመለስ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች መመለስ አንደሚገባም አጽዕኖት ሰጥተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X