የቅኝ ግዛት የመሬት ፖሊሲዎች አፍሪካን ለድህነት ዳርገዋል - በናይጄሪያ የባንጋ ሕዝብ ንጉሥ

ሰብስክራይብ

የቅኝ ግዛት የመሬት ፖሊሲዎች አፍሪካን ለድህነት ዳርገዋል - በናይጄሪያ የባንጋ ሕዝብ ንጉሥ 

ሱአኑ ባሪዳም፣ ወራሪዎች በአኅጉሪቱ ሕዝቦች ላይ የፈጸሙት የመሬት ነጠቃ ዓለም ላይ ከታዩ ግፎች ሁሉ አስከፊው መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"እኚህ ፕሊሲዎች ለአፍሪካዊያን ሕይወት የሆነውን መሬት ነጥቀዋል። አሁን የቅኝ ገዢዎችን ፊት እየተመለከትን መብታችን ተወስዶ እንደነበር የምንናገርበት እና ህልውናችንን የምናስመልስበት ጊዜ ነው።" ብለዋል።

የባንጋ ሕዝብ ንጉሥ በአዲስ አበበ የተካሄደው 6ኛው የመሬት ፖሊሲ በአፍሪካ ጉባኤ፣ ይህን የፍትሐዊነት ጥያቄ ለመመለስ በሚደረገው ጥረት ውስጥ ያለውን እገዛም አንስተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0