https://amh.sputniknews.africa
በኢትዮጵያ የክትመት ምጣኔ በየዓመቱ 5.4 በመቶ እያደገ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ
በኢትዮጵያ የክትመት ምጣኔ በየዓመቱ 5.4 በመቶ እያደገ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ የክትመት ምጣኔ በየዓመቱ 5.4 በመቶ እያደገ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ በሚቀጥሉት 30 እና 40 ዓመታት ከሀገሪቱ ህዝብ ከ50 በመቶ በላይ የሚሆነው በከተማ ይኖራል ተብሎ ይገመታል ሲሉ ሚኒስትሯ ጫልቱ ሳኒ... 12.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-12T15:09+0300
2025-11-12T15:09+0300
2025-11-12T15:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0c/2160734_1:0:799:449_1920x0_80_0_0_76fd986733ff5fd58fb371327dd9e1f7.jpg
በኢትዮጵያ የክትመት ምጣኔ በየዓመቱ 5.4 በመቶ እያደገ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ በሚቀጥሉት 30 እና 40 ዓመታት ከሀገሪቱ ህዝብ ከ50 በመቶ በላይ የሚሆነው በከተማ ይኖራል ተብሎ ይገመታል ሲሉ ሚኒስትሯ ጫልቱ ሳኒ ተናግረዋል፡፡ በአሁኑ ሰዓት ከ73 ከተሞች በላይ በኮሪደር ልማት እየተሳተፉ እንደሆነና ይህም ከተሞች የራሳቸውን የገቢ አቅም ለማሳደግና ለዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥሩበትን ምቹ ሁኔታ እየፈጠረላቸው እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ መንግሥት ከተሞችን የድህነት፣ የመልካም አስተዳደር እጦትና የሥራ አጥነት ማሳያ ሳይሆን፤ የብልጽግና ማሳያ እናደርጋቸዋለን ብሎ አቅዶ እየሠራ ይገኛል ሲሉ 10ኛውን የከተሞች ፎረም አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ ለሚዲያዎች ተናግረዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0c/2160734_101:0:700:449_1920x0_80_0_0_679217ac06a6d976a3f3ee069f922401.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ የክትመት ምጣኔ በየዓመቱ 5.4 በመቶ እያደገ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ
15:09 12.11.2025 (የተሻሻለ: 15:14 12.11.2025) በኢትዮጵያ የክትመት ምጣኔ በየዓመቱ 5.4 በመቶ እያደገ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ
በሚቀጥሉት 30 እና 40 ዓመታት ከሀገሪቱ ህዝብ ከ50 በመቶ በላይ የሚሆነው በከተማ ይኖራል ተብሎ ይገመታል ሲሉ ሚኒስትሯ ጫልቱ ሳኒ ተናግረዋል፡፡
በአሁኑ ሰዓት ከ73 ከተሞች በላይ በኮሪደር ልማት እየተሳተፉ እንደሆነና ይህም ከተሞች የራሳቸውን የገቢ አቅም ለማሳደግና ለዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥሩበትን ምቹ ሁኔታ እየፈጠረላቸው እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
መንግሥት ከተሞችን የድህነት፣ የመልካም አስተዳደር እጦትና የሥራ አጥነት ማሳያ ሳይሆን፤ የብልጽግና ማሳያ እናደርጋቸዋለን ብሎ አቅዶ እየሠራ ይገኛል ሲሉ 10ኛውን የከተሞች ፎረም አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ ለሚዲያዎች ተናግረዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X