ኢትዮጵያ ያረጁ መኪናዎችን የማስወገድ ወይም የመተካት ዕቅድ ብትይዝም የትግበራ ጊዜ አለመወሰኑን ተገለጸ
19:15 11.11.2025 (የተሻሻለ: 19:24 11.11.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ ያረጁ መኪናዎችን የማስወገድ ወይም የመተካት ዕቅድ ብትይዝም የትግበራ ጊዜ አለመወሰኑን ተገለጸ
እርምጃው ንጹህ መጓጓዣን ለማበረታታትና በቅሪተ አካል ነዳጆች ላይ ጥገኛ መሆንን ለመቀነስ የሚደረገው ሰፊ ጥረት ጋር የተያያዘው መሆኑን የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታን ጠቅሶ የአገር ውስጥ የግል ሚዲያ ዘግቧል፡፡
ይህ ጉዳይ የመጨረሻ ውሳኔ እንዳልተሰጠበት እና መንግሥት የሚተኩ ወይም የሚቀየሩ መኪኖች ዕድሜ ምድቦች እየገመገመ መሆኑ ነው የተገልፀው፡፡
ተነሳሽነቱ፣ ቀጥተኛ እገዳ ሳይሆን፣ ከኢትዮጵያ የአረንጓዴ እና ዘላቂ ዕድገት ግብ ጋር ተጣጥሞ ቀስ በቀስ የሚተገበር ዕቅድ አካል መሆኑ ተሰምሮበታል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X