ኢትዮጵያ ያረጁ መኪናዎችን የማስወገድ ወይም የመተካት ዕቅድ ብትይዝም የትግበራ ጊዜ አለመወሰኑን ተገለጸ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ያረጁ መኪናዎችን የማስወገድ ወይም የመተካት ዕቅድ ብትይዝም የትግበራ ጊዜ አለመወሰኑን ተገለጸ
ኢትዮጵያ ያረጁ መኪናዎችን የማስወገድ ወይም የመተካት ዕቅድ ብትይዝም የትግበራ ጊዜ አለመወሰኑን ተገለጸ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.11.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ያረጁ መኪናዎችን የማስወገድ ወይም የመተካት ዕቅድ ብትይዝም የትግበራ ጊዜ አለመወሰኑን ተገለጸ

እርምጃው ንጹህ መጓጓዣን ለማበረታታትና በቅሪተ አካል ነዳጆች ላይ ጥገኛ መሆንን ለመቀነስ የሚደረገው ሰፊ ጥረት ጋር የተያያዘው መሆኑን የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታን ጠቅሶ የአገር ውስጥ የግል ሚዲያ ዘግቧል፡፡

ይህ ጉዳይ የመጨረሻ ውሳኔ እንዳልተሰጠበት እና መንግሥት የሚተኩ ወይም የሚቀየሩ መኪኖች ዕድሜ ምድቦች እየገመገመ መሆኑ ነው የተገልፀው፡፡

ተነሳሽነቱ፣ ቀጥተኛ እገዳ ሳይሆን፣ ከኢትዮጵያ የአረንጓዴ እና ዘላቂ ዕድገት ግብ ጋር ተጣጥሞ ቀስ በቀስ የሚተገበር ዕቅድ አካል መሆኑ ተሰምሮበታል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0