የጌትስ የግብርና ድጋፍ የአፍሪካን የተፈጥሮ ኃብቶች ዒላማ ያደረገ ነው - የማሊው ባለሙያ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየጌትስ የግብርና ድጋፍ የአፍሪካን የተፈጥሮ ኃብቶች ዒላማ ያደረገ ነው - የማሊው ባለሙያ
የጌትስ የግብርና ድጋፍ የአፍሪካን የተፈጥሮ ኃብቶች ዒላማ ያደረገ ነው - የማሊው ባለሙያ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.11.2025
ሰብስክራይብ

  የጌትስ የግብርና ድጋፍ የአፍሪካን የተፈጥሮ ኃብቶች ዒላማ ያደረገ ነው - የማሊው ባለሙያ

የጌትስ ፋውንዴሽን ገበሬዎችን ለመደገፍ 1.4 ቢሊዮን ዶላር መዋዕለ ንዋይ ለማፍሰስ ቢያቅድም፣ የአሜሪካዊው ቢሊየነር ዓላማ አጠያያቂ መሆኑን የማሊ መንግሥት መልሶ ማቋቋም ድጋፍ ተልዕኮ የቀድሞ ኃላፊ ኦማር ኤምሲ ኮኔ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

“ትልቅ አደጋ አለ፤ የአፍሪካን ኃብት መቆጣጠር እና የአፍሪካውያንን የካርታ (የመሬት) ልየታ ምርመራ ማዘጋጀት ነው። እነዚህ የገንዘብ ድጋፎች የኬሚካል ምርቶችን ከመጠቀም ይልቅ በአፈር ጤና ካርታ አዘገጃጀት እና ረቂቅ ህዋሳትን በመጠቀም የሚከናወን የ"ባዮፈርትላይዜሽን" ቴክኖሎጂዎችን የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋሉ።”

ባለሙያው በልማት ዕርዳታ ላይ ጥገኛ መሆንን በተመለከተም አስጠንቅቀዋል፦

“እኔ የምመርጠው፣ የማይቆጣጠሯቸውን ሞዴሎች ከመጫን ይልቅ አፍሪካውያን ከውስጥ ሆነው እራሳቸውን እንዲገነቡ መርዳት ነው። የልማት ድጋፍ አፍሪካውያንን ሳይሆን ምዕራባውያንን ሁሌም እንዲጠቅም ሆኖ የተቀመመ ነው።”

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0