https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ የዩክሬን ወታደራዊ የኤሌክትሮኒክስ መረጃ ማዕከልን በኪንዛል ሚሳኤሎች መታች፤ ይህም ኪዬቭ ሚግ-31 ለመጥለፍ ላቀደችው ትንኮሳ ምላሽ ነው
ሩሲያ የዩክሬን ወታደራዊ የኤሌክትሮኒክስ መረጃ ማዕከልን በኪንዛል ሚሳኤሎች መታች፤ ይህም ኪዬቭ ሚግ-31 ለመጥለፍ ላቀደችው ትንኮሳ ምላሽ ነው
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ የዩክሬን ወታደራዊ የኤሌክትሮኒክስ መረጃ ማዕከልን በኪንዛል ሚሳኤሎች መታች፤ ይህም ኪዬቭ ሚግ-31 ለመጥለፍ ላቀደችው ትንኮሳ ምላሽ ነው የሩሲያ ፌዴራል ደህንነት አገልግሎት እንዳስታወቀው፤ ኪዬቭ በሩሲያ ሚግ-31 ሱፐርሶኒክ ተዋጊ ጀት እና... 11.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-11T10:22+0300
2025-11-11T10:22+0300
2025-11-11T10:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0b/2144234_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_d00e4a60f7af9e18d4c39f64b8431442.jpg
ሩሲያ የዩክሬን ወታደራዊ የኤሌክትሮኒክስ መረጃ ማዕከልን በኪንዛል ሚሳኤሎች መታች፤ ይህም ኪዬቭ ሚግ-31 ለመጥለፍ ላቀደችው ትንኮሳ ምላሽ ነው የሩሲያ ፌዴራል ደህንነት አገልግሎት እንዳስታወቀው፤ ኪዬቭ በሩሲያ ሚግ-31 ሱፐርሶኒክ ተዋጊ ጀት እና በኪንዛል ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤል ላይ ለማካሄድ ያቀደችው እና የከሸፈው ትንኮሳ አሁን ባለው ሁኔታ ሊገመቱ የማይችሉ አሉታዊ ውጤቶችን ሊያስከትል ይችል ነበር ብሏል። ቀደም ሲል፣ የደህንነት አገለግሎቱ የዩክሬን ወታደራዊ መረጃ አገልግሎት እና የእንግሊዝ አስተባባሪዎቹ ኪንዛል ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤል የታጠቀውን የሩሲያ ሚግ-31 ተዋጊ ጀት ለመጥለፍ ያቀዱትን ኦፕሬሽን ማክሸፉን አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0b/2144234_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_7469519c4d250f08b858ef4d30e47e7f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ የዩክሬን ወታደራዊ የኤሌክትሮኒክስ መረጃ ማዕከልን በኪንዛል ሚሳኤሎች መታች፤ ይህም ኪዬቭ ሚግ-31 ለመጥለፍ ላቀደችው ትንኮሳ ምላሽ ነው
10:22 11.11.2025 (የተሻሻለ: 10:24 11.11.2025) ሩሲያ የዩክሬን ወታደራዊ የኤሌክትሮኒክስ መረጃ ማዕከልን በኪንዛል ሚሳኤሎች መታች፤ ይህም ኪዬቭ ሚግ-31 ለመጥለፍ ላቀደችው ትንኮሳ ምላሽ ነው
የሩሲያ ፌዴራል ደህንነት አገልግሎት እንዳስታወቀው፤ ኪዬቭ በሩሲያ ሚግ-31 ሱፐርሶኒክ ተዋጊ ጀት እና በኪንዛል ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤል ላይ ለማካሄድ ያቀደችው እና የከሸፈው ትንኮሳ አሁን ባለው ሁኔታ ሊገመቱ የማይችሉ አሉታዊ ውጤቶችን ሊያስከትል ይችል ነበር ብሏል።
ቀደም ሲል፣ የደህንነት አገለግሎቱ የዩክሬን ወታደራዊ መረጃ አገልግሎት እና የእንግሊዝ አስተባባሪዎቹ ኪንዛል ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤል የታጠቀውን የሩሲያ ሚግ-31 ተዋጊ ጀት ለመጥለፍ ያቀዱትን ኦፕሬሽን ማክሸፉን አስታውቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X