https://amh.sputniknews.africa
ዩክሬን እና እንግሊዝ፣ የሩሲያን ሚግ-31 ተዋጊ ጄትን ለመጥለፍ ያደረጉት ‘ኦፕሬሽን’ ከሸፈ
ዩክሬን እና እንግሊዝ፣ የሩሲያን ሚግ-31 ተዋጊ ጄትን ለመጥለፍ ያደረጉት ‘ኦፕሬሽን’ ከሸፈ
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬን እና እንግሊዝ፣ የሩሲያን ሚግ-31 ተዋጊ ጄትን ለመጥለፍ ያደረጉት ‘ኦፕሬሽን’ ከሸፈ የሩሲያ ፌዴራል ደህንነት አገልግሎት (ኤፍኤስቢ) እንዳስታወቀው፣ የዩክሬን ወታደራዊ ስለላ እና የእንግሊዝ አጋሮቻቸው ኪንዛል ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤል የታጠቀውን... 11.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-11T10:12+0300
2025-11-11T10:12+0300
2025-11-11T10:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0b/2144021_1:0:799:449_1920x0_80_0_0_6ae777df575e3de8ba05980b981a74ca.jpg
ዩክሬን እና እንግሊዝ፣ የሩሲያን ሚግ-31 ተዋጊ ጄትን ለመጥለፍ ያደረጉት ‘ኦፕሬሽን’ ከሸፈ የሩሲያ ፌዴራል ደህንነት አገልግሎት (ኤፍኤስቢ) እንዳስታወቀው፣ የዩክሬን ወታደራዊ ስለላ እና የእንግሊዝ አጋሮቻቸው ኪንዛል ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤል የታጠቀውን የሩሲያን ሚግ-31 ተዋጊ ጄት ለመጥለፍ ያደረጉትን ኦፕሬሽን አክሽፏል።አገልግሎቱ እንዳስታወቀው፣ ዩክሬናውያኑ 3 ሚሊዮን ዶላር ሽልማት ቃል በመግባት፣ የሩሲያ አብራሪዎችን ለመመልመል ሞክረዋል፡፡ "የዩክሬን የስለላ አገልግሎት የኪንዛል ሚሳኤል የታጠቀውን አውሮፕላን በደቡብ ምስራቅ አውሮፓ በኮንስታንታ ከተማ ሮማኒያ ውስጥ ወደሚገኘው የኔቶ ትልቁ አየር ማረፊያ ቦታ ለመላክ አቅዶ ነበር፤ እዚያም በአየር መከላከያ ስርዓቶች ሊመታ ይችል ነበር" ሲል መግለጫው አመልክቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0b/2144021_101:0:700:449_1920x0_80_0_0_d597219680ae2f6dd2190d729a976e48.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዩክሬን እና እንግሊዝ፣ የሩሲያን ሚግ-31 ተዋጊ ጄትን ለመጥለፍ ያደረጉት ‘ኦፕሬሽን’ ከሸፈ
10:12 11.11.2025 (የተሻሻለ: 10:14 11.11.2025) ዩክሬን እና እንግሊዝ፣ የሩሲያን ሚግ-31 ተዋጊ ጄትን ለመጥለፍ ያደረጉት ‘ኦፕሬሽን’ ከሸፈ
የሩሲያ ፌዴራል ደህንነት አገልግሎት (ኤፍኤስቢ) እንዳስታወቀው፣ የዩክሬን ወታደራዊ ስለላ እና የእንግሊዝ አጋሮቻቸው ኪንዛል ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤል የታጠቀውን የሩሲያን ሚግ-31 ተዋጊ ጄት ለመጥለፍ ያደረጉትን ኦፕሬሽን አክሽፏል።
አገልግሎቱ እንዳስታወቀው፣ ዩክሬናውያኑ 3 ሚሊዮን ዶላር ሽልማት ቃል በመግባት፣ የሩሲያ አብራሪዎችን ለመመልመል ሞክረዋል፡፡
"የዩክሬን የስለላ አገልግሎት የኪንዛል ሚሳኤል የታጠቀውን አውሮፕላን በደቡብ ምስራቅ አውሮፓ በኮንስታንታ ከተማ ሮማኒያ ውስጥ ወደሚገኘው የኔቶ ትልቁ አየር ማረፊያ ቦታ ለመላክ አቅዶ ነበር፤ እዚያም በአየር መከላከያ ስርዓቶች ሊመታ ይችል ነበር" ሲል መግለጫው አመልክቷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X