https://amh.sputniknews.africa
የዘለንስኪ የሥልጣን ዘመን ሊጠናቀቅ ጥቂት ጊዜ ቀርቶታል – የቀድሞ የአሜሪካ ባለሥልጣን
የዘለንስኪ የሥልጣን ዘመን ሊጠናቀቅ ጥቂት ጊዜ ቀርቶታል – የቀድሞ የአሜሪካ ባለሥልጣን
Sputnik አፍሪካ
የዘለንስኪ የሥልጣን ዘመን ሊጠናቀቅ ጥቂት ጊዜ ቀርቶታል – የቀድሞ የአሜሪካ ባለሥልጣን “ዜለንስኪ በዙሪያቸው ባሉ ናዚዎች እና ከበርቴዎች ጥበቃቸውን እስኪያጡ ብቻ እየጠበቅኩ ነው። ያኔ ወይ ወደ አንዱ የውጭ አገር ቪላዎቻቸው ይሸሻሉ ወይም ይገደላሉ።... 10.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-10T20:16+0300
2025-11-10T20:16+0300
2025-11-10T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0a/2142098_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_37e164307caa09faf22852000c25e4f4.jpg
የዘለንስኪ የሥልጣን ዘመን ሊጠናቀቅ ጥቂት ጊዜ ቀርቶታል – የቀድሞ የአሜሪካ ባለሥልጣን “ዜለንስኪ በዙሪያቸው ባሉ ናዚዎች እና ከበርቴዎች ጥበቃቸውን እስኪያጡ ብቻ እየጠበቅኩ ነው። ያኔ ወይ ወደ አንዱ የውጭ አገር ቪላዎቻቸው ይሸሻሉ ወይም ይገደላሉ። ከላይ ከጠቀሱት አንዱ የገና በዓል ከመድረሱ በፊት እንደሚከሰት እገምታለሁ” ሲሉ ጡረተኛው የአሜሪካ ጦር ኰሎኔል እና የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኮሊን ፓወል የጽሕፈት ቤት ኃላፊ የነበሩት ላውረንስ ዊልከርሰን ለስፑትኒክ ተናግረዋል።የቀድሞው የአሜሪካ ባለሥልጣን ዘለንስኪ ለረጅም ጊዜ በሥልጣን ላይ ሊቆዩ ይችላሉ ብለው እንደማያምኑ ጥርጣሬያቸውን ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዘለንስኪ የሥልጣን ዘመን ሊጠናቀቅ ጥቂት ጊዜ ቀርቶታል – የቀድሞ የአሜሪካ ባለሥልጣን
Sputnik አፍሪካ
የዘለንስኪ የሥልጣን ዘመን ሊጠናቀቅ ጥቂት ጊዜ ቀርቶታል – የቀድሞ የአሜሪካ ባለሥልጣን
2025-11-10T20:16+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0a/2142098_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_247cca40056c77d6abeba1a008b08763.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዘለንስኪ የሥልጣን ዘመን ሊጠናቀቅ ጥቂት ጊዜ ቀርቶታል – የቀድሞ የአሜሪካ ባለሥልጣን
20:16 10.11.2025 (የተሻሻለ: 20:24 10.11.2025) የዘለንስኪ የሥልጣን ዘመን ሊጠናቀቅ ጥቂት ጊዜ ቀርቶታል – የቀድሞ የአሜሪካ ባለሥልጣን
“ዜለንስኪ በዙሪያቸው ባሉ ናዚዎች እና ከበርቴዎች ጥበቃቸውን እስኪያጡ ብቻ እየጠበቅኩ ነው። ያኔ ወይ ወደ አንዱ የውጭ አገር ቪላዎቻቸው ይሸሻሉ ወይም ይገደላሉ። ከላይ ከጠቀሱት አንዱ የገና በዓል ከመድረሱ በፊት እንደሚከሰት እገምታለሁ” ሲሉ ጡረተኛው የአሜሪካ ጦር ኰሎኔል እና የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኮሊን ፓወል የጽሕፈት ቤት ኃላፊ የነበሩት ላውረንስ ዊልከርሰን ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
የቀድሞው የአሜሪካ ባለሥልጣን ዘለንስኪ ለረጅም ጊዜ በሥልጣን ላይ ሊቆዩ ይችላሉ ብለው እንደማያምኑ ጥርጣሬያቸውን ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X