https://amh.sputniknews.africa
'ባሕልህን የሚቆጣጠር አካል ያለጥርጥር ሀብትህንም ይቆጣጠራል' - የቴስት ኦፍ አፍሪካ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
'ባሕልህን የሚቆጣጠር አካል ያለጥርጥር ሀብትህንም ይቆጣጠራል' - የቴስት ኦፍ አፍሪካ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
Sputnik አፍሪካ
'ባሕልህን የሚቆጣጠር አካል ያለጥርጥር ሀብትህንም ይቆጣጠራል' - የቴስት ኦፍ አፍሪካ ዋና ሥራ አስፈፃሚከጋናዊው ተንጎል ኬ. ክፕሌማኒ፣ አፍሪካ ላይ የሚፈጸሙ የሀብት ምዝበራዎች ጥሬ ዕቃን ከማጋዝ የከፋ ማንነትን የማቀጨጭ ሥውር ዓላማ እንዳላቸው... 10.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-10T16:40+0300
2025-11-10T16:40+0300
2025-11-10T16:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0a/2138595_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_3f324c89e67bc1e785f099a12c4f468c.jpg
'ባሕልህን የሚቆጣጠር አካል ያለጥርጥር ሀብትህንም ይቆጣጠራል' - የቴስት ኦፍ አፍሪካ ዋና ሥራ አስፈፃሚከጋናዊው ተንጎል ኬ. ክፕሌማኒ፣ አፍሪካ ላይ የሚፈጸሙ የሀብት ምዝበራዎች ጥሬ ዕቃን ከማጋዝ የከፋ ማንነትን የማቀጨጭ ሥውር ዓላማ እንዳላቸው ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል። "ድሃ የሆነው ባሕላችንን ስለተቆጣጠሩት ነው። እኛ ምዝበራውን በቁስ አካል ስናየው እነርሱ ግን ሀብቱ ባሕላቸውን ለመመገብ ባለው ዕምቅ አቅም ያዩታል።"ብለዋል።ዋና ሥራ አስፈፃሚው፣ አኅጉሪቱ ወደ ቀደመ ባሕል እና ማንነቷ መመለስ እንዳለባትም አበክረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
'ባሕልህን የሚቆጣጠር አካል ያለጥርጥር ሀብትህንም ይቆጣጠራል' - የቴስት ኦፍ አፍሪካ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
Sputnik አፍሪካ
'ባሕልህን የሚቆጣጠር አካል ያለጥርጥር ሀብትህንም ይቆጣጠራል' - የቴስት ኦፍ አፍሪካ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
2025-11-10T16:40+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0a/2138595_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_7b2fe97943d5afc56b9c199d8b12ed92.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
'ባሕልህን የሚቆጣጠር አካል ያለጥርጥር ሀብትህንም ይቆጣጠራል' - የቴስት ኦፍ አፍሪካ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
16:40 10.11.2025 (የተሻሻለ: 16:54 10.11.2025) 'ባሕልህን የሚቆጣጠር አካል ያለጥርጥር ሀብትህንም ይቆጣጠራል' - የቴስት ኦፍ አፍሪካ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
ከጋናዊው ተንጎል ኬ. ክፕሌማኒ፣ አፍሪካ ላይ የሚፈጸሙ የሀብት ምዝበራዎች ጥሬ ዕቃን ከማጋዝ የከፋ ማንነትን የማቀጨጭ ሥውር ዓላማ እንዳላቸው ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል።
"ድሃ የሆነው ባሕላችንን ስለተቆጣጠሩት ነው። እኛ ምዝበራውን በቁስ አካል ስናየው እነርሱ ግን ሀብቱ ባሕላቸውን ለመመገብ ባለው ዕምቅ አቅም ያዩታል።"ብለዋል።
ዋና ሥራ አስፈፃሚው፣ አኅጉሪቱ ወደ ቀደመ ባሕል እና ማንነቷ መመለስ እንዳለባትም አበክረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X