የሩሲያ የደህንነት ምክር ቤት ጸሐፊ ከግብፅ ፕሬዝዳንት እንዲሁም ከከፍተኛ የፖለቲካ እና ወታደራዊ መሪዎች ጋር ለመወያያት ካይሮ ገቡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ የደህንነት ምክር ቤት ጸሐፊ ከግብፅ ፕሬዝዳንት እንዲሁም ከከፍተኛ የፖለቲካ እና ወታደራዊ መሪዎች ጋር ለመወያያት ካይሮ ገቡ
የሩሲያ የደህንነት ምክር ቤት ጸሐፊ ከግብፅ ፕሬዝዳንት እንዲሁም ከከፍተኛ የፖለቲካ እና ወታደራዊ መሪዎች ጋር ለመወያያት ካይሮ ገቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 10.11.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያ የደህንነት ምክር ቤት ጸሐፊ ከግብፅ ፕሬዝዳንት እንዲሁም ከከፍተኛ የፖለቲካ እና ወታደራዊ መሪዎች ጋር ለመወያያት ካይሮ ገቡ

በደህንነት ምክር ቤት ጸሐፊ ሰርጌይ ሾይጉ የተመራው የሩሲያ ልዑካን ቡድን ካይሮ በሚገኘው ፕሬዝዳንታዊ ቤተ-መንግሥት ደርሷል፡፡

ልዑካን ቡድኑ ከፍተኛ ባለሥልጣናትን ያካተተ ሲሆን ከሚከተሉት ተቋማት የተወከሉ ናቸው፦

🟠 የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር፣

🟠 የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣

🟠 የፍትሕ ሚኒስቴር እና

🟠 የኢንዱስትሪና ንግድ ሚኒስቴር።

  በተጨማሪም የፌደራል ወታደራዊ-ቴክኒካዊ ትብብር አገልግሎት፣ የሮስኮስሞስ እና ሮሳቶም የመንግሥት ድርጅቶች ተወካዮች ይገኙበታል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0