https://amh.sputniknews.africa
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በታሪክ ተመራማሪው ላጲሶ ጌ. ዴሌቦ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለፁ
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በታሪክ ተመራማሪው ላጲሶ ጌ. ዴሌቦ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በታሪክ ተመራማሪው ላጲሶ ጌ. ዴሌቦ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለፁ"ላጲሶ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ የሥነ-መንግሥት ታሪክ ምርምርና የላቀ የዕውቀት ሥርፀት ላደረጉት አስተዋፅኦ ሲታወሱ ይኖራሉ" ሲሉ ፕሬዝዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር... 10.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-10T11:03+0300
2025-11-10T11:03+0300
2025-11-10T11:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0a/2135557_0:51:720:456_1920x0_80_0_0_9eb5033542d8095a780dcd1c4c21c00d.jpg
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በታሪክ ተመራማሪው ላጲሶ ጌ. ዴሌቦ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለፁ"ላጲሶ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ የሥነ-መንግሥት ታሪክ ምርምርና የላቀ የዕውቀት ሥርፀት ላደረጉት አስተዋፅኦ ሲታወሱ ይኖራሉ" ሲሉ ፕሬዝዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው የሐዘን መግለጫ አስተላልፈዋል።ፕሬዝዳንቱ ለቤተሰቦቻቸው እና ወዳጅ ዘመዶቻቸውም መጽናናትን ተመኝተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በበኩላቸው "አንጋፋው የታሪክ ምሁር ፕሮፌሰር ላዺሶ ጌ. ዴሌቦ በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ማለፋቸውን በታላቅ ኀዘን ሰማሁ" ሲሉ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ሐዘናቸውን አጋርተዋል።በትናንትናው ዕለት በ87 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ፕሮፌሰር ላዺሶ ጌ. ዴሌቦ የአስክሬን ሽኝትና የቀብር ሥነ ስርዓት ማክሰኛ ሕዳር ዐ2 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈፀም የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0a/2135557_23:0:698:506_1920x0_80_0_0_e96ba6a75ba8330072e4e74f378beb8d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በታሪክ ተመራማሪው ላጲሶ ጌ. ዴሌቦ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለፁ
11:03 10.11.2025 (የተሻሻለ: 11:14 10.11.2025) ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በታሪክ ተመራማሪው ላጲሶ ጌ. ዴሌቦ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለፁ
"ላጲሶ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ የሥነ-መንግሥት ታሪክ ምርምርና የላቀ የዕውቀት ሥርፀት ላደረጉት አስተዋፅኦ ሲታወሱ ይኖራሉ" ሲሉ ፕሬዝዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው የሐዘን መግለጫ አስተላልፈዋል።
ፕሬዝዳንቱ ለቤተሰቦቻቸው እና ወዳጅ ዘመዶቻቸውም መጽናናትን ተመኝተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በበኩላቸው "አንጋፋው የታሪክ ምሁር ፕሮፌሰር ላዺሶ ጌ. ዴሌቦ በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ማለፋቸውን በታላቅ ኀዘን ሰማሁ" ሲሉ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ሐዘናቸውን አጋርተዋል።
በትናንትናው ዕለት በ87 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ፕሮፌሰር ላዺሶ ጌ. ዴሌቦ የአስክሬን ሽኝትና የቀብር ሥነ ስርዓት ማክሰኛ ሕዳር ዐ2 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈፀም የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X