ጊኒ ለታኅሣሥ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዘጠኝ እጩዎችን አፀደቀች
20:29 09.11.2025 (የተሻሻለ: 20:34 09.11.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ጊኒ ለታኅሣሥ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዘጠኝ እጩዎችን አፀደቀች
የአገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ታኅሣሥ 19 ቀን እንዲካሄድ ለታቀደው ምርጫ የእጩዎችን ዝርዝር ይፋ አድርጓል።
ይፋ መደረግ የመጣው በአጠቃላይ 51 እጩዎች በይፋ ከቀረቡ እና ለበርካታ ሳምንታት ከተገመገሙ በኋላ ነው።
የአገሪቱ መሪ ማማዲ ደምቡያም ለፕሬዝዳንትነት ምርጫው እጩ ሆነው ቀርበዋል።
በአገር ውስጥ ሚዲያ ዘገባ መሠረት፣ ያልተካተቱ እጩዎች ይግባኝ የማቅረብ ዕድል ስላላቸው ይህ ዝርዝር ጊዜያዊ ሆኖ ይቆያል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X