https://amh.sputniknews.africa
🪖 የዩክሬን ወታደሮች ከሠራዊት ጥሎ በመጥፋት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገቡ
🪖 የዩክሬን ወታደሮች ከሠራዊት ጥሎ በመጥፋት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገቡ
Sputnik አፍሪካ
🪖 የዩክሬን ወታደሮች ከሠራዊት ጥሎ በመጥፋት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገቡ የ ዲ ቬልት ጋዜጠኛ ክሪስቶፍ ዋነር እንደዘገበው፣ "በጥቅምት ወር 21,600 የሚሆኑ የዩክሬን ወታደሮች ጥለው ጠፍተዋል፤ በተመሳሳይ ከዓመቱ መጀመሪያ አንስቶ ደግሞ 180... 09.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-09T19:39+0300
2025-11-09T19:39+0300
2025-11-09T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/09/2133828_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_92522b8ab908b5974507ab6f1478fa60.jpg
🪖 የዩክሬን ወታደሮች ከሠራዊት ጥሎ በመጥፋት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገቡ የ ዲ ቬልት ጋዜጠኛ ክሪስቶፍ ዋነር እንደዘገበው፣ "በጥቅምት ወር 21,600 የሚሆኑ የዩክሬን ወታደሮች ጥለው ጠፍተዋል፤ በተመሳሳይ ከዓመቱ መጀመሪያ አንስቶ ደግሞ 180 ሺህ የሚጠጉ ወንዶች ጥለው እንደጠፉ ተነግሯል። እነዚህ ጉልህ ቁጥሮች ናቸው።"በየወሩ ወደ 10,000 የሚጠጉ የዩክሬን ወታደሮች እየሞቱ እና እየቆሰሉ መሆኑን ጠቁሞ፣ የዩክሬን ጦር የበለጠ ሊቀንስ እንደሚችል አመልክቷል። "ስለሆነም የዩክሬን ጦር ወታደሮችን ለማሰባሰብና ለመመልመል እየሞከረ ነው፤ እነዚህ የምልመላ ክፍሎችም አሁንም ድረስ እነዚህን የማይነገሩ ዘዴዎች እየተጠቀሙ ነው። እዚህ ዩክሬን ውስጥ አመፅ የተቀላቀለበት ምልመላ በሚያሳዝን ሁኔታ የተለመደ ሆኗል"። ሲል ዋነር አፅንዖት ሰጥቷል፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
🪖 የዩክሬን ወታደሮች ከሠራዊት ጥሎ በመጥፋት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገቡ
Sputnik አፍሪካ
🪖 የዩክሬን ወታደሮች ከሠራዊት ጥሎ በመጥፋት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገቡ
2025-11-09T19:39+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/09/2133828_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_736cba642ad0b45f64add5bc9ce12988.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
🪖 የዩክሬን ወታደሮች ከሠራዊት ጥሎ በመጥፋት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገቡ
19:39 09.11.2025 (የተሻሻለ: 19:44 09.11.2025) 🪖 የዩክሬን ወታደሮች ከሠራዊት ጥሎ በመጥፋት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገቡ
የ ዲ ቬልት ጋዜጠኛ ክሪስቶፍ ዋነር እንደዘገበው፣ "በጥቅምት ወር 21,600 የሚሆኑ የዩክሬን ወታደሮች ጥለው ጠፍተዋል፤ በተመሳሳይ ከዓመቱ መጀመሪያ አንስቶ ደግሞ 180 ሺህ የሚጠጉ ወንዶች ጥለው እንደጠፉ ተነግሯል። እነዚህ ጉልህ ቁጥሮች ናቸው።"
በየወሩ ወደ 10,000 የሚጠጉ የዩክሬን ወታደሮች እየሞቱ እና እየቆሰሉ መሆኑን ጠቁሞ፣ የዩክሬን ጦር የበለጠ ሊቀንስ እንደሚችል አመልክቷል።
"ስለሆነም የዩክሬን ጦር ወታደሮችን ለማሰባሰብና ለመመልመል እየሞከረ ነው፤ እነዚህ የምልመላ ክፍሎችም አሁንም ድረስ እነዚህን የማይነገሩ ዘዴዎች እየተጠቀሙ ነው። እዚህ ዩክሬን ውስጥ አመፅ የተቀላቀለበት ምልመላ በሚያሳዝን ሁኔታ የተለመደ ሆኗል"። ሲል ዋነር አፅንዖት ሰጥቷል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X