ማዳጋስካር ውስጥ መፈንቅለ መንግሥት ለመሞከር የተጠረጠሩ ሁለት የውጭ ዜጎች መታሰራቸውን ባለሥልጣኑ አስታወቁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱማዳጋስካር ውስጥ መፈንቅለ መንግሥት ለመሞከር የተጠረጠሩ ሁለት የውጭ ዜጎች መታሰራቸውን ባለሥልጣኑ አስታወቁ
ማዳጋስካር ውስጥ መፈንቅለ መንግሥት ለመሞከር የተጠረጠሩ ሁለት የውጭ ዜጎች መታሰራቸውን ባለሥልጣኑ አስታወቁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.11.2025
ሰብስክራይብ

ማዳጋስካር ውስጥ መፈንቅለ መንግሥት ለመሞከር የተጠረጠሩ ሁለት የውጭ ዜጎች መታሰራቸውን ባለሥልጣኑ አስታወቁ

ተጠርጣሪዎቹ በአገሪቱ ውስጥ ከአምስት ዓመት በላይ የኖሩ የንግድ ሰዎች እንደሆኑ ከፍተኛ የፖሊስ መኮንን ሩፊን ቶሎጃራ ለቢሪያ ገልጸዋል።

"ሁለቱ ተጠርጣሪዎች የውጭ ዜጎች ናቸው፤ አውሮፓውያንም ኢንዶ-ፓኪስታናውያንም አይደሉም" ሲሉም አክለዋል።

የአንደኛው ተጠርጣሪ ንብረት የሆነ ትልቅ ግቢ ሲፈተሽ 2 ቢሊዮን አርያሪ (440 ሺህ ዶላር ገደማ) ጥሬ ገንዘብ፣ የተወሰኑ የውጭ ምንዛሪ የገንዘብ ኖቶች፣ "ሦስት ኃይለኛ የአደን ጠመንጃዎች፣ እና ሦስት አውቶማቲክ ሽጉጦች" እንደተገኙ ለቢሪያ ተናግረዋል።

እነዚህ እስራት በፕሬዝዳንት ሚካኤል ራንድሪያኒሪና ላይ ቀጥተኛ ስጋትን በተመለከተ “በታማኝ መረጃ” ላይ የተመሠረተ ምርመራ አካል ናቸው።

ባለሥልጣናት እንደሚሉት፣ ከአገር ውጭ ተደራጅቷል የተባለውን የግድያ እና የመንግሥት አለመረጋጋት ሴራ ማክሸፍ ችለዋል። ሦስት ተጠርጣሪዎች ያሉት ሁለተናው ቡድን አሁንም ክትትል እየተደረገበት ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ማዳጋስካር ውስጥ መፈንቅለ መንግሥት ለመሞከር የተጠረጠሩ ሁለት የውጭ ዜጎች መታሰራቸውን ባለሥልጣኑ አስታወቁ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ማዳጋስካር ውስጥ መፈንቅለ መንግሥት ለመሞከር የተጠረጠሩ ሁለት የውጭ ዜጎች መታሰራቸውን ባለሥልጣኑ አስታወቁ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0