ኢትዮጵያ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከሻይና ቅመማ ቅመም የውጭ ንግድ 4.9 ሚሊዮን ዶላር ማግኘቷ ተዘገበ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከሻይና ቅመማ ቅመም የውጭ ንግድ 4
ኢትዮጵያ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከሻይና ቅመማ ቅመም የውጭ ንግድ 4 - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.11.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከሻይና ቅመማ ቅመም የውጭ ንግድ 4.9 ሚሊዮን  ዶላር ማግኘቷ ተዘገበ

የቡናና ሻይ ባለሥልጣን በትናትናው ዕለት  እንዳስታወቀው፤ በ2018 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከ2,261 ቶን በላይ የሻይ ምርት በተሳካ ሁኔታ ወደ ውጭ ተልኳል።

አገሪቱ በአጠቃላይ 4,059 ቶን ሻይና ቅመማ ቅመም ለዓለም አቀፉ ገበያ ለመላክ አቅዳለች ሲል የአገር ውስጥ ሚሲያ ዘግቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0