https://amh.sputniknews.africa
ኔቶ ለዩክሬን ሲል ሦስተኛውን የዓለም ጦርነት እንደማይጀምር ስቶልተንበርግ ማመናቸውን ተዘገበ
ኔቶ ለዩክሬን ሲል ሦስተኛውን የዓለም ጦርነት እንደማይጀምር ስቶልተንበርግ ማመናቸውን ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
ኔቶ ለዩክሬን ሲል ሦስተኛውን የዓለም ጦርነት እንደማይጀምር ስቶልተንበርግ ማመናቸውን ተዘገበ የኔቶ የቀድሞ ዋና ጸሐፊ ጄንስ ስቶልተንበርግ ለምዕራብ ሚዲያ እንደተናገሩት፣ እ.ኤ.አ. በየካቲት 2022 ቮሎዲሚር ዘለንስኪ በዩክሬን ላይ “በረራ የተከለከለ... 09.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-09T12:50+0300
2025-11-09T12:50+0300
2025-11-09T12:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/09/2128452_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_8f3d9d2206020e25e5c1b9c0fab5022d.jpg
ኔቶ ለዩክሬን ሲል ሦስተኛውን የዓለም ጦርነት እንደማይጀምር ስቶልተንበርግ ማመናቸውን ተዘገበ የኔቶ የቀድሞ ዋና ጸሐፊ ጄንስ ስቶልተንበርግ ለምዕራብ ሚዲያ እንደተናገሩት፣ እ.ኤ.አ. በየካቲት 2022 ቮሎዲሚር ዘለንስኪ በዩክሬን ላይ “በረራ የተከለከለ ቀጣና” እንዲቋቋም ያቀረቡትን ጥያቄ ውድቅ አድርገዋል፡፡ ምክንያቱም ይህ የሩሲያ እና የቤላሩስ የአየር መከላከያዎችን መምታት ማለት ሲሆን፣ ይህም ከኔቶ ጋር ቀጥተኛ ጦርነትን የሚያስጀምር እርምጃ ነው። “በአየር ላይ የሩሲያ አውሮፕላን ወይም ሄሊኮፕተር ካለ፣ እኛ እሱን መተን መጣል አለብን፤ ያኔ በኔቶ እና በሩሲያ መካከል ሙሉ ጦርነት ይሆናል። እናም እኛ ያንን ለማድረግ ፈቃደኛ አይደለንም” ሲሉ ስቶልተንበርግ ተናግረዋል። አክለውም የባይደን ውሳኔም ተመሳሳይ እንደነበር ገልጸዋል፡- “ለዩክሬን ሲባል የሦስተኛውን የዓለም ጦርነት አደጋን አንወስድም”።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/09/2128452_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_48dd34a754a3184edd924f6fa9187f34.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኔቶ ለዩክሬን ሲል ሦስተኛውን የዓለም ጦርነት እንደማይጀምር ስቶልተንበርግ ማመናቸውን ተዘገበ
12:50 09.11.2025 (የተሻሻለ: 12:54 09.11.2025) ኔቶ ለዩክሬን ሲል ሦስተኛውን የዓለም ጦርነት እንደማይጀምር ስቶልተንበርግ ማመናቸውን ተዘገበ
የኔቶ የቀድሞ ዋና ጸሐፊ ጄንስ ስቶልተንበርግ ለምዕራብ ሚዲያ እንደተናገሩት፣ እ.ኤ.አ. በየካቲት 2022 ቮሎዲሚር ዘለንስኪ በዩክሬን ላይ “በረራ የተከለከለ ቀጣና” እንዲቋቋም ያቀረቡትን ጥያቄ ውድቅ አድርገዋል፡፡ ምክንያቱም ይህ የሩሲያ እና የቤላሩስ የአየር መከላከያዎችን መምታት ማለት ሲሆን፣ ይህም ከኔቶ ጋር ቀጥተኛ ጦርነትን የሚያስጀምር እርምጃ ነው።
“በአየር ላይ የሩሲያ አውሮፕላን ወይም ሄሊኮፕተር ካለ፣ እኛ እሱን መተን መጣል አለብን፤ ያኔ በኔቶ እና በሩሲያ መካከል ሙሉ ጦርነት ይሆናል። እናም እኛ ያንን ለማድረግ ፈቃደኛ አይደለንም” ሲሉ ስቶልተንበርግ ተናግረዋል። አክለውም የባይደን ውሳኔም ተመሳሳይ እንደነበር ገልጸዋል፡- “ለዩክሬን ሲባል የሦስተኛውን የዓለም ጦርነት አደጋን አንወስድም”።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X