https://amh.sputniknews.africa
የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም 'ካፍ' ባስቀመጠው መስፈርት መሠረት ደረጃውን የማሻሻል ሥራዎች በትኩረት እየተከናወኑ ነው - ዐቢይ አሕመድ
የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም 'ካፍ' ባስቀመጠው መስፈርት መሠረት ደረጃውን የማሻሻል ሥራዎች በትኩረት እየተከናወኑ ነው - ዐቢይ አሕመድ
Sputnik አፍሪካ
የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም 'ካፍ' ባስቀመጠው መስፈርት መሠረት ደረጃውን የማሻሻል ሥራዎች በትኩረት እየተከናወኑ ነው - ዐቢይ አሕመድ ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በባህር ዳር ከተማ በነበራቸው ጉብኝት ስቴዲየሙንና ከተማዋን ለቱሪዝም ዘርፍ ምቹ ለማድረግ... 09.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-09T12:14+0300
2025-11-09T12:14+0300
2025-11-09T12:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/09/2128239_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_518db61d6bc11f6c78dd54a7ab67bac8.jpg
የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም 'ካፍ' ባስቀመጠው መስፈርት መሠረት ደረጃውን የማሻሻል ሥራዎች በትኩረት እየተከናወኑ ነው - ዐቢይ አሕመድ ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በባህር ዳር ከተማ በነበራቸው ጉብኝት ስቴዲየሙንና ከተማዋን ለቱሪዝም ዘርፍ ምቹ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን መመልከታቸውን ገልፀዋል።“ስታዲየሙ 52 ሺህ ተመልካቾችን መያዝ የሚችል ሲሆን የወንበር መግጠምና የሳር ንጣፍ ስራዎች ተጠናቀዋል። የመብራት ዝርጋታን ጨምሮ ሌሎች የስታዲየም ውስጥ መሠረተ ልማቶችም በፍጥነት እየተከናወኑ ይገኛሉ።” ሲሉ በማኅበራዊ ሚዲያቸው ላይ ጽፈዋል። የመብራት ዝርጋታን ጨምሮ ሌሎች የስታዲየም ውስጥ መሠረተ ልማቶችም በፍጥነት እየተከናወኑ እንደሚገኙም አክለዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/09/2128239_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_68c65db87eccce04b2132f410cd6bf74.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም 'ካፍ' ባስቀመጠው መስፈርት መሠረት ደረጃውን የማሻሻል ሥራዎች በትኩረት እየተከናወኑ ነው - ዐቢይ አሕመድ
12:14 09.11.2025 (የተሻሻለ: 12:24 09.11.2025) የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም 'ካፍ' ባስቀመጠው መስፈርት መሠረት ደረጃውን የማሻሻል ሥራዎች በትኩረት እየተከናወኑ ነው - ዐቢይ አሕመድ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በባህር ዳር ከተማ በነበራቸው ጉብኝት ስቴዲየሙንና ከተማዋን ለቱሪዝም ዘርፍ ምቹ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን መመልከታቸውን ገልፀዋል።
“ስታዲየሙ 52 ሺህ ተመልካቾችን መያዝ የሚችል ሲሆን የወንበር መግጠምና የሳር ንጣፍ ስራዎች ተጠናቀዋል። የመብራት ዝርጋታን ጨምሮ ሌሎች የስታዲየም ውስጥ መሠረተ ልማቶችም በፍጥነት እየተከናወኑ ይገኛሉ።” ሲሉ በማኅበራዊ ሚዲያቸው ላይ ጽፈዋል።
የመብራት ዝርጋታን ጨምሮ ሌሎች የስታዲየም ውስጥ መሠረተ ልማቶችም በፍጥነት እየተከናወኑ እንደሚገኙም አክለዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X