https://amh.sputniknews.africa
ዊልያም ሩቶ ዩክሬን ውስጥ በሕገወጥ መንገድ የተቀጠሩ ኬንያውያንን እንዲለቀቁ ለዘለንስኪ ጥሪ አቀረቡ
ዊልያም ሩቶ ዩክሬን ውስጥ በሕገወጥ መንገድ የተቀጠሩ ኬንያውያንን እንዲለቀቁ ለዘለንስኪ ጥሪ አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
ዊልያም ሩቶ ዩክሬን ውስጥ በሕገወጥ መንገድ የተቀጠሩ ኬንያውያንን እንዲለቀቁ ለዘለንስኪ ጥሪ አቀረቡየኬንያው ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ በዚህ ጉዳይ ላይ ከዘለንስኪ ጋር "ፍሬያማ" የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስነብበዋል። ሩቶ... 09.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-09T10:29+0300
2025-11-09T10:29+0300
2025-11-09T10:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/09/2127600_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_ed71fdbdff6583b5cc79d1ff0eb234f3.jpg
ዊልያም ሩቶ ዩክሬን ውስጥ በሕገወጥ መንገድ የተቀጠሩ ኬንያውያንን እንዲለቀቁ ለዘለንስኪ ጥሪ አቀረቡየኬንያው ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ በዚህ ጉዳይ ላይ ከዘለንስኪ ጋር "ፍሬያማ" የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስነብበዋል። ሩቶ ዘለንስኪን "በዩክሬን እስር ላይ የሚገኙ ማናቸውም ኬንያውያንን እንዲለቁ እንዲያመቻቹ" ጠይቄያለሁ ብለዋል። በሳምንቱ መጀመሪያ፣ የደቡብ አፍሪካ መንግሥት “አትራፊ የሥራ ውል” ቃል ተገብቶላቸው፣ በዩክሬን ግጭት ውስጥ እንዲሳተፉ ከታለሉ 17 ዜጎቹ የእርዳታ ጥሪ መቀበሉን አስታውቆ ነበር።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/09/2127600_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_5a68c97806d7751fa0786b83af2317cf.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዊልያም ሩቶ ዩክሬን ውስጥ በሕገወጥ መንገድ የተቀጠሩ ኬንያውያንን እንዲለቀቁ ለዘለንስኪ ጥሪ አቀረቡ
10:29 09.11.2025 (የተሻሻለ: 10:34 09.11.2025) ዊልያም ሩቶ ዩክሬን ውስጥ በሕገወጥ መንገድ የተቀጠሩ ኬንያውያንን እንዲለቀቁ ለዘለንስኪ ጥሪ አቀረቡ
የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ በዚህ ጉዳይ ላይ ከዘለንስኪ ጋር "ፍሬያማ" የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስነብበዋል።
ሩቶ ዘለንስኪን "በዩክሬን እስር ላይ የሚገኙ ማናቸውም ኬንያውያንን እንዲለቁ እንዲያመቻቹ" ጠይቄያለሁ ብለዋል።
በሳምንቱ መጀመሪያ፣ የደቡብ አፍሪካ መንግሥት “አትራፊ የሥራ ውል” ቃል ተገብቶላቸው፣ በዩክሬን ግጭት ውስጥ እንዲሳተፉ ከታለሉ 17 ዜጎቹ የእርዳታ ጥሪ መቀበሉን አስታውቆ ነበር።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X