https://amh.sputniknews.africa
እስማኤል ዑማር ጊሌ ለ2026 የጅቡቲ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እንዲወዳደሩ ታጭተዋል ሲል የአገሪቱ ሚዲያ ዘገበ
እስማኤል ዑማር ጊሌ ለ2026 የጅቡቲ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እንዲወዳደሩ ታጭተዋል ሲል የአገሪቱ ሚዲያ ዘገበ
Sputnik አፍሪካ
እስማኤል ዑማር ጊሌ ለ2026 የጅቡቲ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እንዲወዳደሩ ታጭተዋል ሲል የአገሪቱ ሚዲያ ዘገበየዜና አውታሩ እንዳለው፣ ጊሌ ዕቅዱን ይፋ ያደረጉት ጅቡቲ ውስጥ በተካሄደው የገዢው “ፒፕልስ ራሊ ፎር ፕሮግረስ” ፓርቲ ጉባኤ ላይ ነው። በሥልጣን... 09.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-09T10:07+0300
2025-11-09T10:07+0300
2025-11-09T10:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/09/2127387_22:0:779:426_1920x0_80_0_0_21a02757936f5412a2ad5b9b3b85617f.jpg
እስማኤል ዑማር ጊሌ ለ2026 የጅቡቲ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እንዲወዳደሩ ታጭተዋል ሲል የአገሪቱ ሚዲያ ዘገበየዜና አውታሩ እንዳለው፣ ጊሌ ዕቅዱን ይፋ ያደረጉት ጅቡቲ ውስጥ በተካሄደው የገዢው “ፒፕልስ ራሊ ፎር ፕሮግረስ” ፓርቲ ጉባኤ ላይ ነው። በሥልጣን ላይ ያሉት ፕሬዝዳንት፣ በዓለም ላይ ያሉትን “ጥልቅ ለውጦች” በማስመልከት ንቁ መሆን እንደሚያስፈልግ የተናገሩ ሲሆን፣ ዓለም አቀፍ ፈተናዎች ባሉበት በዚህ ወቅት አንድነት፣ መረጋጋት እና ልማት ላይ አፅንኦት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/09/2127387_116:0:684:426_1920x0_80_0_0_e038b922cf6716dc05661a2a78004c7d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እስማኤል ዑማር ጊሌ ለ2026 የጅቡቲ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እንዲወዳደሩ ታጭተዋል ሲል የአገሪቱ ሚዲያ ዘገበ
10:07 09.11.2025 (የተሻሻለ: 10:14 09.11.2025) እስማኤል ዑማር ጊሌ ለ2026 የጅቡቲ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እንዲወዳደሩ ታጭተዋል ሲል የአገሪቱ ሚዲያ ዘገበ
የዜና አውታሩ እንዳለው፣ ጊሌ ዕቅዱን ይፋ ያደረጉት ጅቡቲ ውስጥ በተካሄደው የገዢው “ፒፕልስ ራሊ ፎር ፕሮግረስ” ፓርቲ ጉባኤ ላይ ነው።
በሥልጣን ላይ ያሉት ፕሬዝዳንት፣ በዓለም ላይ ያሉትን “ጥልቅ ለውጦች” በማስመልከት ንቁ መሆን እንደሚያስፈልግ የተናገሩ ሲሆን፣ ዓለም አቀፍ ፈተናዎች ባሉበት በዚህ ወቅት አንድነት፣ መረጋጋት እና ልማት ላይ አፅንኦት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X