https://amh.sputniknews.africa
አዲሱ የኢትዮጵያ ፓስፖርት ዲዛይን "ሬድ ዶት" የተሰኘውን ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸነፈ
አዲሱ የኢትዮጵያ ፓስፖርት ዲዛይን "ሬድ ዶት" የተሰኘውን ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸነፈ
Sputnik አፍሪካ
አዲሱ የኢትዮጵያ ፓስፖርት ዲዛይን "ሬድ ዶት" የተሰኘውን ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸነፈ የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት በጀርመን በርሊን በተካሄደው የሽልማት ሥነ-ሥርዓት እውቅናውን ተረክበዋል።... 08.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-08T17:29+0300
2025-11-08T17:29+0300
2025-11-08T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/08/2122733_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_e49789d5dc941e734cf9e9ed5264991c.jpg
አዲሱ የኢትዮጵያ ፓስፖርት ዲዛይን "ሬድ ዶት" የተሰኘውን ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸነፈ የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት በጀርመን በርሊን በተካሄደው የሽልማት ሥነ-ሥርዓት እውቅናውን ተረክበዋል። ፓስፖርቱ በልዩ ዲዛይኑ፣ በደኅንነት ባሕሪያቱ እና በመረጃ ይዘቱ ሽልማቱን ተጎናፅፏል። አዲሱ የኢትዮጵያ ፓስፖርት የካቲት 14፣ 2017 ዓ.ም ይፋ መሆኑ ይታወሳል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/08/2122733_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_18fd53103a78597ad9089ae7149d5aeb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አዲሱ የኢትዮጵያ ፓስፖርት ዲዛይን "ሬድ ዶት" የተሰኘውን ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸነፈ
17:29 08.11.2025 (የተሻሻለ: 17:34 08.11.2025) አዲሱ የኢትዮጵያ ፓስፖርት ዲዛይን "ሬድ ዶት" የተሰኘውን ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸነፈ
የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት በጀርመን በርሊን በተካሄደው የሽልማት ሥነ-ሥርዓት እውቅናውን ተረክበዋል።
ፓስፖርቱ በልዩ ዲዛይኑ፣ በደኅንነት ባሕሪያቱ እና በመረጃ ይዘቱ ሽልማቱን ተጎናፅፏል።
አዲሱ የኢትዮጵያ ፓስፖርት የካቲት 14፣ 2017 ዓ.ም ይፋ መሆኑ ይታወሳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X