ቡርኪና ፋሶ የሽብርተኝነትን የገንዘብ ምንጭ ለመግታት በነዳጅ ማደያዎች የደህንነት ካሜራዎችን አስገዳጅ አደረገች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቡርኪና ፋሶ የሽብርተኝነትን የገንዘብ ምንጭ ለመግታት በነዳጅ ማደያዎች የደህንነት ካሜራዎችን አስገዳጅ አደረገች
ቡርኪና ፋሶ የሽብርተኝነትን የገንዘብ ምንጭ ለመግታት በነዳጅ ማደያዎች የደህንነት ካሜራዎችን አስገዳጅ አደረገች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.11.2025
ሰብስክራይብ

ቡርኪና ፋሶ የሽብርተኝነትን የገንዘብ ምንጭ ለመግታት በነዳጅ ማደያዎች የደህንነት ካሜራዎችን አስገዳጅ አደረገች

የታጠቁ ቡድኖችን እንቅስቃሴ ለመስበር መንግሥት ከታህሳስ 23፣ 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሁሉም የነዳጅ ማደያዎች የቪዲዮ ክትትል ሥርዓቶችን እንዲተክሉ ያስገድዳል።

ጥቅምት 27 የወጣ የመንግሥት አዋጅ የደህንነት ካሜራ ቀረጻዎች ቢያንስ ለሁለት ወራት እንዲቀመጡ የሚያዝ ሲሆን ባለሥልጣናትም ጥብቅ የሕግ ተገዢነት ፍተሻዎችን ያስፈጽማሉ።

የጸጥታ ሚኒስትር ማሃማዱ ሳና እርምጃው ለሽብርተኞች የሚቀርበውን የነዳጅ አቅርቦት ለመቁረጥ እንዳለመ በመግለፅ፤ በዘርፉ ትብብር ቢኖርም የማጭበርበር ድርጊቶችና ቸልተኝነት የሽብርተኞች አቅርቦቶችን በተዘዋዋሪ ማመቻቸታቸውን እንደቀጠሉ አንስተዋል።

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0