ከአፍሪካዊ ማንነት ጋር የተጣጣሙ ቴክኖሎጂዎችን ማስፋት አለብን - ባሕላዊ መሪ

ሰብስክራይብ

ከአፍሪካዊ ማንነት ጋር የተጣጣሙ ቴክኖሎጂዎችን ማስፋት አለብን - ባሕላዊ መሪ

አፍሪካዊ ማንነት ባሕል እና እሴትን ያከበረ የአኗኗር ዘይቤ እንጂ ከሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ጋር መጣላት ማለት አለመሆኑን የሚናገሩት በሰሜን ምዕራብ ዛምቢያ የሉንዳ ቋንቋ ተናጋሪ ሕዝቦች ባሕላዊ መሪ ዶ/ር ሙዋንታ ኢሺማ ሳንኬኒ ናቸው፡፡

"የአፍሪካን ምግብ መመገብ፣ የአፍሪካን ልብስ መልበስ፣ የአፍሪካን ሙዚቃ ማድመጥ አለብን። በትይዩም የሕዝባችንን ኑሮ በሚያቀኑ ቴክኖሎጂዎች ላይ መሥራት አለብን" ብለዋል፡፡

የአፍሪካ ባሕላዊ መሪዎች መድረክ ዋና ጸሐፊው፤ ባሕል የማይለዋወጥ ሳይሆን ከጊዜው ጋር ኅብር የሚፈጥር መሆኑንም ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ አስገንዝበዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0