https://amh.sputniknews.africa
የኡጋንዳ ፕሬዝዳንት ዮሪ ሙሴቬኒ ዳግም ከተመረጡ የሥራ ገበያውን ለማነቃቃት አዲስ የኢንዱስትሪ ፓርክ እንደሚገነባ ቃል ገቡ
የኡጋንዳ ፕሬዝዳንት ዮሪ ሙሴቬኒ ዳግም ከተመረጡ የሥራ ገበያውን ለማነቃቃት አዲስ የኢንዱስትሪ ፓርክ እንደሚገነባ ቃል ገቡ
Sputnik አፍሪካ
የኡጋንዳ ፕሬዝዳንት ዮሪ ሙሴቬኒ ዳግም ከተመረጡ የሥራ ገበያውን ለማነቃቃት አዲስ የኢንዱስትሪ ፓርክ እንደሚገነባ ቃል ገቡየማናፍዋ የኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ ሲጠናቀቅ መገኛ ወረዳው ተጠቃሚ እንደሚሆን በቡጎቤሮ ከተማ ምክር ቤት በተደረገ የድጋፍ ሰልፍ... 07.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-07T17:47+0300
2025-11-07T17:47+0300
2025-11-07T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/07/2115053_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_f0c4481caec3f536a3e5cde40410789a.jpg
የኡጋንዳ ፕሬዝዳንት ዮሪ ሙሴቬኒ ዳግም ከተመረጡ የሥራ ገበያውን ለማነቃቃት አዲስ የኢንዱስትሪ ፓርክ እንደሚገነባ ቃል ገቡየማናፍዋ የኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ ሲጠናቀቅ መገኛ ወረዳው ተጠቃሚ እንደሚሆን በቡጎቤሮ ከተማ ምክር ቤት በተደረገ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ተናግረዋል።"እንደ ብረት ማዕድን እና እሳትን ለማጥፋት የሚረዳ ሌላ ማዕድን አለ፤ ይህም የኢንዱስትሪ ፓርካችንን ለማሳደግ ይረዳል" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል። መንግሥታቸው ወጣቶችን በተግባራዊ ክህሎቶች ለመደገፍ በመላው ኡጋንዳ 18 የሙያ ማዕከላትን ማቋቋሙንም አክለዋል።"የዛሬ ቃሎቼ አምስት ናቸው—ሰላም፣ ልማት፣ ሀብት፣ ሥራ እና በመንግሥት መማሪያ ቤቶች ነፃ ትምህርት" ሲሉ ሙሴቬኒ ደምድመዋል።የኡጋንዳ ሀገር አቀፍ ጠቅላላ ምርጫ ጥር 7 እንደሚካሄድ መገለፁ የሚታወስ ነው፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/07/2115053_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_ded3520bcac5c1abd3178a14b8ae4284.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኡጋንዳ ፕሬዝዳንት ዮሪ ሙሴቬኒ ዳግም ከተመረጡ የሥራ ገበያውን ለማነቃቃት አዲስ የኢንዱስትሪ ፓርክ እንደሚገነባ ቃል ገቡ
17:47 07.11.2025 (የተሻሻለ: 17:54 07.11.2025) የኡጋንዳ ፕሬዝዳንት ዮሪ ሙሴቬኒ ዳግም ከተመረጡ የሥራ ገበያውን ለማነቃቃት አዲስ የኢንዱስትሪ ፓርክ እንደሚገነባ ቃል ገቡ
የማናፍዋ የኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ ሲጠናቀቅ መገኛ ወረዳው ተጠቃሚ እንደሚሆን በቡጎቤሮ ከተማ ምክር ቤት በተደረገ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ተናግረዋል።
"እንደ ብረት ማዕድን እና እሳትን ለማጥፋት የሚረዳ ሌላ ማዕድን አለ፤ ይህም የኢንዱስትሪ ፓርካችንን ለማሳደግ ይረዳል" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
መንግሥታቸው ወጣቶችን በተግባራዊ ክህሎቶች ለመደገፍ በመላው ኡጋንዳ 18 የሙያ ማዕከላትን ማቋቋሙንም አክለዋል።
"የዛሬ ቃሎቼ አምስት ናቸው—ሰላም፣ ልማት፣ ሀብት፣ ሥራ እና በመንግሥት መማሪያ ቤቶች ነፃ ትምህርት" ሲሉ ሙሴቬኒ ደምድመዋል።
የኡጋንዳ ሀገር አቀፍ ጠቅላላ ምርጫ ጥር 7 እንደሚካሄድ መገለፁ የሚታወስ ነው፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X