https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የዩኔስኮ ሥራ አስፈጻሚ ቦርድ አባል ሆና ተመረጠች
ኢትዮጵያ የዩኔስኮ ሥራ አስፈጻሚ ቦርድ አባል ሆና ተመረጠች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የዩኔስኮ ሥራ አስፈጻሚ ቦርድ አባል ሆና ተመረጠችየሥራ አስፈፃሚ ቦርድ ምርጫው በኡዝቤኪስታን ሳምርካንድ ከተማ እየተካሄደ ባለው 43ኛው የዩኔስኮ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ተከናውኗል። ኢትዮጵያ 58 አባል ሀገራት ያቀፈውን ቦርድ በመቀላቀል እስከ... 07.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-07T17:36+0300
2025-11-07T17:36+0300
2025-11-07T17:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/07/2114840_0:0:610:343_1920x0_80_0_0_0ba1b8f2488ba056c334d74abe7fabec.jpg
ኢትዮጵያ የዩኔስኮ ሥራ አስፈጻሚ ቦርድ አባል ሆና ተመረጠችየሥራ አስፈፃሚ ቦርድ ምርጫው በኡዝቤኪስታን ሳምርካንድ ከተማ እየተካሄደ ባለው 43ኛው የዩኔስኮ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ተከናውኗል። ኢትዮጵያ 58 አባል ሀገራት ያቀፈውን ቦርድ በመቀላቀል እስከ 2029 ድረስ የምታገለግል ይሆናል፡፡“የሀገራችን ለቦርዱ በአባልነት መመረጥ፤ የኢትዮጵያን እና የመላው አፍሪካን ብሔራዊ ጥቅሞች በዩኔስኮ ዓላማና ተልዕኮ መሠረት በብዙኃን መድረኮች ላይ ለማስተዋወቅ ዕድል ይፈጥራል” ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/07/2114840_77:0:534:343_1920x0_80_0_0_28f38973c783807daac739c524a726dc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የዩኔስኮ ሥራ አስፈጻሚ ቦርድ አባል ሆና ተመረጠች
17:36 07.11.2025 (የተሻሻለ: 17:44 07.11.2025) ኢትዮጵያ የዩኔስኮ ሥራ አስፈጻሚ ቦርድ አባል ሆና ተመረጠች
የሥራ አስፈፃሚ ቦርድ ምርጫው በኡዝቤኪስታን ሳምርካንድ ከተማ እየተካሄደ ባለው 43ኛው የዩኔስኮ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ተከናውኗል።
ኢትዮጵያ 58 አባል ሀገራት ያቀፈውን ቦርድ በመቀላቀል እስከ 2029 ድረስ የምታገለግል ይሆናል፡፡
“የሀገራችን ለቦርዱ በአባልነት መመረጥ፤ የኢትዮጵያን እና የመላው አፍሪካን ብሔራዊ ጥቅሞች በዩኔስኮ ዓላማና ተልዕኮ መሠረት በብዙኃን መድረኮች ላይ ለማስተዋወቅ ዕድል ይፈጥራል” ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X