"የእኔ መርህ የኒውክሌር ጦር መሳሪያን ማስወገድ ነው" - ትራምፕ

ሰብስክራይብ

"የእኔ መርህ የኒውክሌር ጦር መሳሪያን ማስወገድ ነው" - ትራምፕ

"በጉዳዩ ዙሪያ ከፕሬዝዳንት ፑቲን ጋር ተነጋግሬያለሁ። ከፕሬዝዳንት ሺ ጋርም እንዲሁ...ስለዚህ የኒውክሌር ጦር መሳሪያን ማስወገድ እውን ሊሆን ይችላል ብዬ አስባለሁ" ሲሉ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0