https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካዊነት የሚያኮራ ማንነት ነው - በኢትዮጵያ የኢስዋቲኒ ኤምባሲ ምክትል ኃላፊ
አፍሪካዊነት የሚያኮራ ማንነት ነው - በኢትዮጵያ የኢስዋቲኒ ኤምባሲ ምክትል ኃላፊ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካዊነት የሚያኮራ ማንነት ነው - በኢትዮጵያ የኢስዋቲኒ ኤምባሲ ምክትል ኃላፊ አንቶኔት ሄንዉድ፤ አፍሪካዊ ማንነትን ከፍ የሚያደርጉ የአኗኗር ዘይቤዎች ማስፋት አኅጉሪቱ ዓለም ላይ ያላትን ገጽታ ለመቀየር ወሳኝ መሆኑን ይገልጻሉ። "በማንነታችን፣... 07.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-07T17:22+0300
2025-11-07T17:22+0300
2025-11-07T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/07/2114402_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_c833ac9ed642f1437b4ad66caf8df6f0.jpg
አፍሪካዊነት የሚያኮራ ማንነት ነው - በኢትዮጵያ የኢስዋቲኒ ኤምባሲ ምክትል ኃላፊ አንቶኔት ሄንዉድ፤ አፍሪካዊ ማንነትን ከፍ የሚያደርጉ የአኗኗር ዘይቤዎች ማስፋት አኅጉሪቱ ዓለም ላይ ያላትን ገጽታ ለመቀየር ወሳኝ መሆኑን ይገልጻሉ። "በማንነታችን፣ በተገኘንበት ቦታ እና ቅድመ አያቶቻችን ይፈጽሟቸው በነበሩ ተግባራት ልንኮራ ይገባል። ዓለም ከእኛ ሊወስዳቸው የሚችሉ ሰፊ እሴቶች አሉን" ብለዋል። ምክትል ኃላፊዋ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በምዕራቡ ዓለም የአኗኗር ስልት የተጠለፈውን የወጣቶች ሰብዕና ወደ አኅጉሪቱ መመለስ ጊዜ የማይሰጥ ሥራ መሆኑን አስገንዝበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካዊነት የሚያኮራ ማንነት ነው - በኢትዮጵያ የኢስዋቲኒ ኤምባሲ ምክትል ኃላፊ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካዊነት የሚያኮራ ማንነት ነው - በኢትዮጵያ የኢስዋቲኒ ኤምባሲ ምክትል ኃላፊ
2025-11-07T17:22+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/07/2114402_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_0b33aa1ab6898e98021ed14c02fb6100.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካዊነት የሚያኮራ ማንነት ነው - በኢትዮጵያ የኢስዋቲኒ ኤምባሲ ምክትል ኃላፊ
17:22 07.11.2025 (የተሻሻለ: 17:24 07.11.2025) አፍሪካዊነት የሚያኮራ ማንነት ነው - በኢትዮጵያ የኢስዋቲኒ ኤምባሲ ምክትል ኃላፊ
አንቶኔት ሄንዉድ፤ አፍሪካዊ ማንነትን ከፍ የሚያደርጉ የአኗኗር ዘይቤዎች ማስፋት አኅጉሪቱ ዓለም ላይ ያላትን ገጽታ ለመቀየር ወሳኝ መሆኑን ይገልጻሉ።
"በማንነታችን፣ በተገኘንበት ቦታ እና ቅድመ አያቶቻችን ይፈጽሟቸው በነበሩ ተግባራት ልንኮራ ይገባል። ዓለም ከእኛ ሊወስዳቸው የሚችሉ ሰፊ እሴቶች አሉን" ብለዋል።
ምክትል ኃላፊዋ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በምዕራቡ ዓለም የአኗኗር ስልት የተጠለፈውን የወጣቶች ሰብዕና ወደ አኅጉሪቱ መመለስ ጊዜ የማይሰጥ ሥራ መሆኑን አስገንዝበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X