ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የታደሰውን የፋሲል ጊቢ መረቁ
14:29 07.11.2025 (የተሻሻለ: 14:34 07.11.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የታደሰውን የፋሲል ጊቢ መረቁ
በእድሳቱ ዘመናዊ መጸዳጃ ቤቶች፣ የተሻሻሉ የመብራት እና የደኅንነት ሥርዓቶች መሰናዳታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልፀዋል፡፡
የአፄ ፋሲል፣ የአፄ ቀዳማዊ ዮሃንስ እና አፄ ቀዳማዊ ኢያሱ አቢያተ መንግሥት፣
ድልድዮች፣
መታጠቢያ ሥፍራዎች፣
ታሪካዊ በሮች እና ሌሎችም እንደታደሱ አመልክተዋል፡፡
በተጨማሪም ከ40,000 ስኴር ሜትር በላይ በአካባቢው ምድር የማስዋብ ሥራ መሠራቱን እና ይኸም ለጎብኝዎች ይበልጥ ሳቢ የሆነ ከባቢ እንደፈጠረ አክለዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X


