https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬንን ግጭት ለመፍታት በሚደረገው ጥረት መሻሻል ታይቷል - ትራምፕ
የዩክሬንን ግጭት ለመፍታት በሚደረገው ጥረት መሻሻል ታይቷል - ትራምፕ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬንን ግጭት ለመፍታት በሚደረገው ጥረት መሻሻል ታይቷል - ትራምፕ"ጦርነቱ እንዲያበቃ እንፈልጋለን። ያ ጦርነት አብቅቶ ብናይ ደስ ይለናል" ሲሉ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በኋይት ሀውስ ከአምስት የመካከለኛው እስያ ሀገራት መሪዎች ጋር ባደረጉት ስብሰባ... 07.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-07T14:04+0300
2025-11-07T14:04+0300
2025-11-07T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/07/2113307_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_a362c499940a793c849864716e505ed0.jpg
የዩክሬንን ግጭት ለመፍታት በሚደረገው ጥረት መሻሻል ታይቷል - ትራምፕ"ጦርነቱ እንዲያበቃ እንፈልጋለን። ያ ጦርነት አብቅቶ ብናይ ደስ ይለናል" ሲሉ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በኋይት ሀውስ ከአምስት የመካከለኛው እስያ ሀገራት መሪዎች ጋር ባደረጉት ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።በዩክሬን የጸጥታ ፕሮቶኮሎች ዙሪያ አሁንም መስማማት እንደሚያስፈልግ ያነሱት የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ፤ ግጭቱ ይፈታል ሲሉ በትናንትናው ዕለት ገልፀዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ፤ ሩሲያ እና አሜሪካ በዩክሬን ግጭት ላይ ያላቸውን አቋም ለማቀረራብ እና በቡዳፔስት በፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና በአሜሪካ አቻቸው ዶናልድ ትራምፕ መካከል ስብሰባ ለማድረግ ጥቂት ጉዳዮችን መፍታት አለባቸው ሲሉ የሃንጋሪው ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን ተሰምተዋል።"እነዚህ ጉዳዮች ከተፈቱ በቀናት ውስጥ በቡዳፔስት የሰላም ጉባኤ ማካሄድ ይቻላል፤ በዚህም በተሳታፊ ወገኖች ስምምነት ላይ በመመስረት የተኩስ አቁም ሊታወጅ እና ሰላም ወደ ዩክሬን ሊመጣ ይችላል" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/07/2113307_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_001f4676ab8b64adff39b2fa278783e7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬንን ግጭት ለመፍታት በሚደረገው ጥረት መሻሻል ታይቷል - ትራምፕ
14:04 07.11.2025 (የተሻሻለ: 15:04 07.11.2025) የዩክሬንን ግጭት ለመፍታት በሚደረገው ጥረት መሻሻል ታይቷል - ትራምፕ
"ጦርነቱ እንዲያበቃ እንፈልጋለን። ያ ጦርነት አብቅቶ ብናይ ደስ ይለናል" ሲሉ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በኋይት ሀውስ ከአምስት የመካከለኛው እስያ ሀገራት መሪዎች ጋር ባደረጉት ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።
በዩክሬን የጸጥታ ፕሮቶኮሎች ዙሪያ አሁንም መስማማት እንደሚያስፈልግ ያነሱት የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ፤ ግጭቱ ይፈታል ሲሉ በትናንትናው ዕለት ገልፀዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፤ ሩሲያ እና አሜሪካ በዩክሬን ግጭት ላይ ያላቸውን አቋም ለማቀረራብ እና በቡዳፔስት በፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና በአሜሪካ አቻቸው ዶናልድ ትራምፕ መካከል ስብሰባ ለማድረግ ጥቂት ጉዳዮችን መፍታት አለባቸው ሲሉ የሃንጋሪው ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን ተሰምተዋል።
"እነዚህ ጉዳዮች ከተፈቱ በቀናት ውስጥ በቡዳፔስት የሰላም ጉባኤ ማካሄድ ይቻላል፤ በዚህም በተሳታፊ ወገኖች ስምምነት ላይ በመመስረት የተኩስ አቁም ሊታወጅ እና ሰላም ወደ ዩክሬን ሊመጣ ይችላል" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X