ባሌ ተራሮች፣ ቦረና እና ጋምቤላ ብሔራዊ ፓርኮች በአህጉር ደረጃ ወሳኝ ጥበቃ ከሚደረግላቸው ሥፍራዎች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱባሌ ተራሮች፣ ቦረና እና ጋምቤላ ብሔራዊ ፓርኮች በአህጉር ደረጃ ወሳኝ ጥበቃ ከሚደረግላቸው ሥፍራዎች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ
ባሌ ተራሮች፣ ቦረና እና ጋምቤላ ብሔራዊ ፓርኮች በአህጉር ደረጃ ወሳኝ ጥበቃ ከሚደረግላቸው ሥፍራዎች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.11.2025
ሰብስክራይብ

ባሌ ተራሮች፣ ቦረና እና ጋምቤላ ብሔራዊ ፓርኮች በአህጉር ደረጃ ወሳኝ ጥበቃ ከሚደረግላቸው ሥፍራዎች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ

የአፍሪካ የዱር እንስሳት ፋውንዴሽን የአህጉሪቱ ቁልፍ አካባቢዎች አጋርነት ተነሳሽነትን ያስጀመረ ሲሆን ከ33 ሀገራት ለተመረጡ 162 አካባቢዎች ጥበቃ እንደሚደረግላቸው አስታወቋል፡፡

ይህ ተነሳሽነት በቦትስዋና ጋቦሮኔ በተካሄደውና የብዝሃ ሕይወት የጋራ ሰነድን በማጽደቅ በተጠናቀቀው የመጀመሪያው የአፍሪካ የብዝሃ ሕይወት ጉባኤ ላይ ይፋ ተደርጓል፡፡

በመድረኩ ኢትዮጵያ በሥነ-ምህዳር ቱሪዝም ያደረገችው ጥረት ማህበረሰብን የብዝሃ ሕይወት ጥበቃ ተጠቃሚ የሚያደርግ ሆኖ በማሳየነት ቀርቧል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ባሌ ተራሮች፣ ቦረና እና ጋምቤላ ብሔራዊ ፓርኮች በአህጉር ደረጃ ወሳኝ ጥበቃ ከሚደረግላቸው ሥፍራዎች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ባሌ ተራሮች፣ ቦረና እና ጋምቤላ ብሔራዊ ፓርኮች በአህጉር ደረጃ ወሳኝ ጥበቃ ከሚደረግላቸው ሥፍራዎች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0