የኢትዮጵያ ቡና ዓለም አቀፍ እውቅና ተጎናፀፈ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ቡና ዓለም አቀፍ እውቅና ተጎናፀፈ
የኢትዮጵያ ቡና ዓለም አቀፍ እውቅና ተጎናፀፈ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.11.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ቡና ዓለም አቀፍ እውቅና ተጎናፀፈ

ሦስት የኢትዮጵያ የቡና አምራች ኩባንያዎች በሮም በተካሄደው 10ኛው የኤርኔስቶ ኢሊ ዓለም አቀፍ የቡና ሽልማት ላይ የዓመቱ "የምርጦች ምርጥ" እና "የቡና አፍቃሪዎች ምርጫ" በሚል ዘርፍ ተሸላሚ ሆነዋል፡፡

የቡና ምርቶቹ የጥራት እና የዘላቂነት መለኪያዎችን በማሟላት ተሸላሚ መሆን እንደቻሉ በሮም የኢትዮጵያ ኢምባሲ አስታውቋል፡፡

እውቅናው ሀገሪቱ ለጥራት፣ ለአካባቢ ጥበቃ ኃላፊነት እና ለቡና ልማት ያላትን ቁርጠኝነት የሚሳይ እደሆነ በሽልማት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ተገልጿል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0