ቱኒዚያ፣ አልጄሪያ እና ግብፅ የውጭ ቅጥረኞች ከሊቢያ ሙሉ በሙሉ እንዲወጡ ጠየቁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቱኒዚያ፣ አልጄሪያ እና ግብፅ የውጭ ቅጥረኞች ከሊቢያ ሙሉ በሙሉ እንዲወጡ ጠየቁ
ቱኒዚያ፣ አልጄሪያ እና ግብፅ የውጭ ቅጥረኞች ከሊቢያ ሙሉ በሙሉ እንዲወጡ ጠየቁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.11.2025
ሰብስክራይብ

ቱኒዚያ፣ አልጄሪያ እና ግብፅ የውጭ ቅጥረኞች ከሊቢያ ሙሉ በሙሉ እንዲወጡ ጠየቁ

ሀገራቱ በጋራ ባወጡት መግለጫ፤ በሊቢያ ውስጣዊ ጉዳዮች የሚደረገው ጣልቃ ገብነት፦

🟠 ቀውሱን እንደሚያራዝም፣

🟠 የፖለቲካ እና የተቋማዊ ክፍፍሎችን እንደሚያሰፋ፣

🟠 የፖለቲካ ሂደቱን ስኬታማነት እንደሚያዳክም፣

🟠 ለሊቢያ እና የጎረቤት ሀገራት ደህንነት እና መረጋጋት ስጋት እንደሚፈጥር ገልጸዋል።

ከሊቢያ ጋር ድንበር የሚጋሩት እነዚህ ሀገራት ያወጡት መግለጫ በአልጀርስ ከተካሄደ የሶስትዮሽ ምክክር በኋላ የመጣ ነው፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0