አፍሪካዊያን በኩራት እና በክብር ወደቀደመ ማንነታችን መመለስ አለብን

ሰብስክራይብ

አፍሪካዊያን በኩራት እና በክብር ወደቀደመ ማንነታችን መመለስ አለብን

ወጣቶች የአኅጉሪቱን ባሕል እና ወግ ከሚያነውሩ የአኗኗር ዘይቤዎች ነፃ መውጣት እንዳለባቸው የቴስት ኦፎ አፍሪካ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተንጎልኬ. ክፕሌማኒ፤ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል።

"የሆነ ሰው የእኛን ባሕል አዲስ አውድ ይጨምርበት እና መልሶ ለእኛ ይሸጥልናል። እኛም የዘመናዊ አኗኗር ስልት አድርገን በማሰብ እንገዛዋለን። የተሻልን ለመሆን ወደራሳችን መመለስ እና ራሳችንን ማድነቅ አለብን" ብለዋል።

የአፍሪካ ባሕላዊ መሪዎች መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄዱ የሚታወስ ነው፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0