https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ሀገራት ለቴክኖሎጂ ኢንቨስትመንት ምቹ ምሕዳር መፍጠር አለባቸው - አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን
የአፍሪካ ሀገራት ለቴክኖሎጂ ኢንቨስትመንት ምቹ ምሕዳር መፍጠር አለባቸው - አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት ለቴክኖሎጂ ኢንቨስትመንት ምቹ ምሕዳር መፍጠር አለባቸው - አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን በጀርመን የቀድሞ የኢትዮጵያ አምባሳደር፤ ባለሐብቶች ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል በሚፈጥሩ የቴክኖሎጂ ዘርፎች ላይ እንዲሠማሩ ምቹ አሠራሮችን ተግባራዊ... 06.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-06T18:56+0300
2025-11-06T18:56+0300
2025-11-06T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/06/2106142_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_e44d4450832de118535d842f4587fcf1.jpg
የአፍሪካ ሀገራት ለቴክኖሎጂ ኢንቨስትመንት ምቹ ምሕዳር መፍጠር አለባቸው - አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን በጀርመን የቀድሞ የኢትዮጵያ አምባሳደር፤ ባለሐብቶች ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል በሚፈጥሩ የቴክኖሎጂ ዘርፎች ላይ እንዲሠማሩ ምቹ አሠራሮችን ተግባራዊ ማድረግ ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል። "እያንዳንዱ የአፍሪካ ሀገር ለኢንቨስትመንት፣ ንግድ እና የዕውቀት ሽግግር ያለውን ተመራጭነት በደምብ አውጥቶ ማሳየት አለበት። ይህም አኅጉሪቱ ቴክኖሎጂን በመጠቀም እሴት የተጨመረባቸው ምርቶቸን በስፋት ወደ ውጭ ለመላክ ያግዛታል" ብለዋል። አምባሳደሯ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የአፍሪካን የኢንቨስትመንት አቅም ለማጎልበት ሊተኮርባቸው ይገባል ያሏቸውን ሌሎች ጉዳዮችም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ ሀገራት ለቴክኖሎጂ ኢንቨስትመንት ምቹ ምሕዳር መፍጠር አለባቸው - አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት ለቴክኖሎጂ ኢንቨስትመንት ምቹ ምሕዳር መፍጠር አለባቸው - አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን
2025-11-06T18:56+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/06/2106142_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_03b650009d678c2dc50130319ca49093.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሀገራት ለቴክኖሎጂ ኢንቨስትመንት ምቹ ምሕዳር መፍጠር አለባቸው - አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን
18:56 06.11.2025 (የተሻሻለ: 19:04 06.11.2025) የአፍሪካ ሀገራት ለቴክኖሎጂ ኢንቨስትመንት ምቹ ምሕዳር መፍጠር አለባቸው - አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን
በጀርመን የቀድሞ የኢትዮጵያ አምባሳደር፤ ባለሐብቶች ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል በሚፈጥሩ የቴክኖሎጂ ዘርፎች ላይ እንዲሠማሩ ምቹ አሠራሮችን ተግባራዊ ማድረግ ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።
"እያንዳንዱ የአፍሪካ ሀገር ለኢንቨስትመንት፣ ንግድ እና የዕውቀት ሽግግር ያለውን ተመራጭነት በደምብ አውጥቶ ማሳየት አለበት። ይህም አኅጉሪቱ ቴክኖሎጂን በመጠቀም እሴት የተጨመረባቸው ምርቶቸን በስፋት ወደ ውጭ ለመላክ ያግዛታል" ብለዋል።
አምባሳደሯ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የአፍሪካን የኢንቨስትመንት አቅም ለማጎልበት ሊተኮርባቸው ይገባል ያሏቸውን ሌሎች ጉዳዮችም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X