https://amh.sputniknews.africa/20251106/2102125.html
የአፍሪካ መሪዎች የአህጉሪቱን የተፈጥሮ ሃብት ወደ ዘላቂ ብልጽግና ሊቀይሩ ይገባል - የቦትስዋና ፕሬዝዳንት
የአፍሪካ መሪዎች የአህጉሪቱን የተፈጥሮ ሃብት ወደ ዘላቂ ብልጽግና ሊቀይሩ ይገባል - የቦትስዋና ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ መሪዎች የአህጉሪቱን የተፈጥሮ ሃብት ወደ ዘላቂ ብልጽግና ሊቀይሩ ይገባል - የቦትስዋና ፕሬዝዳንት የብዝሃ ሕይወት የአፍሪካ አህጉር ብሔራዊ ሃብት ወሳኝ አካል እንጂ የቅንጦት አይደለም ሲሉ ዱማ ጊዴዎን ቦኮ በጋቦሮኔ፣ ቦትስዋና በተካሄደው... 06.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-06T15:49+0300
2025-11-06T15:49+0300
2025-11-06T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/06/2102228_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_283c8a5aac6e9091377f24680e075bfb.jpg
የአፍሪካ መሪዎች የአህጉሪቱን የተፈጥሮ ሃብት ወደ ዘላቂ ብልጽግና ሊቀይሩ ይገባል - የቦትስዋና ፕሬዝዳንት የብዝሃ ሕይወት የአፍሪካ አህጉር ብሔራዊ ሃብት ወሳኝ አካል እንጂ የቅንጦት አይደለም ሲሉ ዱማ ጊዴዎን ቦኮ በጋቦሮኔ፣ ቦትስዋና በተካሄደው የመጀመርያው የአፍሪካ የብዝሃ ሕይወት ጉባኤ ላይ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል፡፡“ብልጽግና በጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ብቻ ሳይሆን ደህንነቱ በተጠበቀ የምግብ ስርዓት፣ ንጹህ ውሃ፣ መቋቋም በሚችል ማህበረሰብ እና ጤናማ ሥነ-ምህዳሮች መገለፅ አለበት” ብለዋል፡፡ 40 በመቶ የሚሆነው መሬት ጥበቃ የሚደርግበትን የቦትስዋና ሞዴል ለአህጉሪቱ ምሳሌ አድርገው አቅርበዋል፡፡ የብዝሃ ሕይወት መጥፋት የማህበረሰብን ደህንነት በቀጥታ እንደሚያሰጋ ያስጠነቀቁት ፕሬዝዳንት ቦኮ፤ የገንዘብ ድጋፍ ክፍተቶችን ለመሙላት የአፍሪካ የብዝሃ ሕይወት ፈንድ እንዲቋቋም ሐሳብ አቅርበዋል፡፡“ይህ ጉባኤ ከቃላት በላይ ይሁን። የለውጥ መነሻ ይሁን” በማለት፤ የሥነ-ምህዳር ጤና እና የኢኮኖሚ ልማት አብረው የሚዳብሩበትን የወደፊት ጊዜ ለመገንባት የተባበረ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርበዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ መሪዎች የአህጉሪቱን የተፈጥሮ ሃብት ወደ ዘላቂ ብልጽግና ሊቀይሩ ይገባል - የቦትስዋና ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ መሪዎች የአህጉሪቱን የተፈጥሮ ሃብት ወደ ዘላቂ ብልጽግና ሊቀይሩ ይገባል - የቦትስዋና ፕሬዝዳንት
2025-11-06T15:49+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/06/2102228_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_fb0662b6715065358243bf236ae4c4a8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ መሪዎች የአህጉሪቱን የተፈጥሮ ሃብት ወደ ዘላቂ ብልጽግና ሊቀይሩ ይገባል - የቦትስዋና ፕሬዝዳንት
15:49 06.11.2025 (የተሻሻለ: 16:04 06.11.2025) የአፍሪካ መሪዎች የአህጉሪቱን የተፈጥሮ ሃብት ወደ ዘላቂ ብልጽግና ሊቀይሩ ይገባል - የቦትስዋና ፕሬዝዳንት
የብዝሃ ሕይወት የአፍሪካ አህጉር ብሔራዊ ሃብት ወሳኝ አካል እንጂ የቅንጦት አይደለም ሲሉ ዱማ ጊዴዎን ቦኮ በጋቦሮኔ፣ ቦትስዋና በተካሄደው የመጀመርያው የአፍሪካ የብዝሃ ሕይወት ጉባኤ ላይ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል፡፡
“ብልጽግና በጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ብቻ ሳይሆን ደህንነቱ በተጠበቀ የምግብ ስርዓት፣ ንጹህ ውሃ፣ መቋቋም በሚችል ማህበረሰብ እና ጤናማ ሥነ-ምህዳሮች መገለፅ አለበት” ብለዋል፡፡
40 በመቶ የሚሆነው መሬት ጥበቃ የሚደርግበትን የቦትስዋና ሞዴል ለአህጉሪቱ ምሳሌ አድርገው አቅርበዋል፡፡
የብዝሃ ሕይወት መጥፋት የማህበረሰብን ደህንነት በቀጥታ እንደሚያሰጋ ያስጠነቀቁት ፕሬዝዳንት ቦኮ፤ የገንዘብ ድጋፍ ክፍተቶችን ለመሙላት የአፍሪካ የብዝሃ ሕይወት ፈንድ እንዲቋቋም ሐሳብ አቅርበዋል፡፡
“ይህ ጉባኤ ከቃላት በላይ ይሁን። የለውጥ መነሻ ይሁን” በማለት፤ የሥነ-ምህዳር ጤና እና የኢኮኖሚ ልማት አብረው የሚዳብሩበትን የወደፊት ጊዜ ለመገንባት የተባበረ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X