https://amh.sputniknews.africa
በአፍሪካ ዘላቂ ሰላም፣ ፍትሕ እና ማካካሻ መፍትሄ ማምጣት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የባሕላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ ተከፈተ
በአፍሪካ ዘላቂ ሰላም፣ ፍትሕ እና ማካካሻ መፍትሄ ማምጣት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የባሕላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ ተከፈተ
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ ዘላቂ ሰላም፣ ፍትሕ እና ማካካሻ መፍትሄ ማምጣት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የባሕላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ ተከፈተ ጉባኤው ባሕላዊ አስተዳደር እና የአባቶችን ጥበብ መጠበቅ እንዲሁም ለሰላማዊ እና ለበለፀገ አፍሪካ የባሕል ቅርስ እና... 06.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-06T12:56+0300
2025-11-06T12:56+0300
2025-11-06T13:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/06/2099436_14:0:1294:720_1920x0_80_0_0_418ad313fb19d4163b9b72785035df44.jpg
በአፍሪካ ዘላቂ ሰላም፣ ፍትሕ እና ማካካሻ መፍትሄ ማምጣት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የባሕላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ ተከፈተ ጉባኤው ባሕላዊ አስተዳደር እና የአባቶችን ጥበብ መጠበቅ እንዲሁም ለሰላማዊ እና ለበለፀገ አፍሪካ የባሕል ቅርስ እና ማንነትን ማጠናከር ዓላማው አድርጓል፡፡ በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን የሚወክሉ ባሕላዊ መሪዎች በመድረኩ ላይ እየተሳተፉ እንደሚገኙ በቦታው የሚገኘው የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግቧል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በአፍሪካ ዘላቂ ሰላም፣ ፍትሕ እና ማካካሻ መፍትሄ ማምጣት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የባሕላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ ተከፈተ
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ ዘላቂ ሰላም፣ ፍትሕ እና ማካካሻ መፍትሄ ማምጣት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የባሕላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ ተከፈተ
2025-11-06T12:56+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/06/2099436_174:0:1134:720_1920x0_80_0_0_1e471abf673b5622ff565b94f5fd4c9d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአፍሪካ ዘላቂ ሰላም፣ ፍትሕ እና ማካካሻ መፍትሄ ማምጣት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የባሕላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ ተከፈተ
12:56 06.11.2025 (የተሻሻለ: 13:04 06.11.2025) በአፍሪካ ዘላቂ ሰላም፣ ፍትሕ እና ማካካሻ መፍትሄ ማምጣት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የባሕላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ ተከፈተ
ጉባኤው ባሕላዊ አስተዳደር እና የአባቶችን ጥበብ መጠበቅ እንዲሁም ለሰላማዊ እና ለበለፀገ አፍሪካ የባሕል ቅርስ እና ማንነትን ማጠናከር ዓላማው አድርጓል፡፡
በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን የሚወክሉ ባሕላዊ መሪዎች በመድረኩ ላይ እየተሳተፉ እንደሚገኙ በቦታው የሚገኘው የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግቧል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X