https://amh.sputniknews.africa
የኒውክሌር መሳሪያ ሙከራዎች ዓለም አቀፍ ደህንነትን ያናጋሉ ሲሉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ኃላፊ ተናገሩ
የኒውክሌር መሳሪያ ሙከራዎች ዓለም አቀፍ ደህንነትን ያናጋሉ ሲሉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ኃላፊ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የኒውክሌር መሳሪያ ሙከራዎች ዓለም አቀፍ ደህንነትን ያናጋሉ ሲሉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ኃላፊ ተናገሩ ዶናልድ ትራምፕ የኒውክሌር ሙከራዎችን ዳግም ሊያስጀምሩ መቻላቸው "ጥልቅ የስጋት" ምንጭ መሆኑን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ለፈረንሳይ መገናኛ... 06.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-06T11:24+0300
2025-11-06T11:24+0300
2025-11-06T11:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/06/2098448_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_a17915e80ebcc5d77b496094695b4d5b.jpg
የኒውክሌር መሳሪያ ሙከራዎች ዓለም አቀፍ ደህንነትን ያናጋሉ ሲሉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ኃላፊ ተናገሩ ዶናልድ ትራምፕ የኒውክሌር ሙከራዎችን ዳግም ሊያስጀምሩ መቻላቸው "ጥልቅ የስጋት" ምንጭ መሆኑን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ለፈረንሳይ መገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።"ጡንቻቸውን እያሳዩ ነው። ይህ ሰላም፣ የዓለም አቀፍ ደህንነት እና ምናልባትም የኒውክሌር ቅነሳ ስርዓትን መሸርሸር ነው" ሲሉ ራፋኤል ግሮሲ አስረድተዋል። ኃላፊው ትራምፕ ስለ ሩሲያ እና ቻይና ሚስጢራዊ የኒውክሌር ሙከራዎች የሰነዘሯቸው ሀሳቦች ላይ ጥርጣሬ ገልጸዋል።"እውነት መሆኑን አላውቅም። የተለመዱ ሙከራዎችን በተመለከተ ግን፤ በሁለንተናዊ የኒውክሌር ሙከራ እገዳ ስምምነት ስር የተቋቋመ እና ጣሊያን መቀመጫውን ያደረገ ድርጅት የሚቆጣጠረው ዓለም አቀፍ የክትትል ስርዓት እንደነዚህ ያሉ ክስተቶችን ወዲያውኑ የመመዝገብ አቅም አለው" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/06/2098448_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_f53aee60bbf59337c95870bbf03de21b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኒውክሌር መሳሪያ ሙከራዎች ዓለም አቀፍ ደህንነትን ያናጋሉ ሲሉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ኃላፊ ተናገሩ
11:24 06.11.2025 (የተሻሻለ: 11:34 06.11.2025) የኒውክሌር መሳሪያ ሙከራዎች ዓለም አቀፍ ደህንነትን ያናጋሉ ሲሉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ኃላፊ ተናገሩ
ዶናልድ ትራምፕ የኒውክሌር ሙከራዎችን ዳግም ሊያስጀምሩ መቻላቸው "ጥልቅ የስጋት" ምንጭ መሆኑን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ለፈረንሳይ መገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።
"ጡንቻቸውን እያሳዩ ነው። ይህ ሰላም፣ የዓለም አቀፍ ደህንነት እና ምናልባትም የኒውክሌር ቅነሳ ስርዓትን መሸርሸር ነው" ሲሉ ራፋኤል ግሮሲ አስረድተዋል።
ኃላፊው ትራምፕ ስለ ሩሲያ እና ቻይና ሚስጢራዊ የኒውክሌር ሙከራዎች የሰነዘሯቸው ሀሳቦች ላይ ጥርጣሬ ገልጸዋል።
"እውነት መሆኑን አላውቅም። የተለመዱ ሙከራዎችን በተመለከተ ግን፤ በሁለንተናዊ የኒውክሌር ሙከራ እገዳ ስምምነት ስር የተቋቋመ እና ጣሊያን መቀመጫውን ያደረገ ድርጅት የሚቆጣጠረው ዓለም አቀፍ የክትትል ስርዓት እንደነዚህ ያሉ ክስተቶችን ወዲያውኑ የመመዝገብ አቅም አለው" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X