ኢትዮጵያ በአበባ ልማት ዘርፍ ከ60 ሺህ በላይ የሥራ ዕድል መፍጠር ችላለች ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ በአበባ ልማት ዘርፍ ከ60 ሺህ በላይ የሥራ ዕድል መፍጠር ችላለች ተባለ
ኢትዮጵያ በአበባ ልማት ዘርፍ ከ60 ሺህ በላይ የሥራ ዕድል መፍጠር ችላለች ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.11.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በአበባ ልማት ዘርፍ ከ60 ሺህ በላይ የሥራ ዕድል መፍጠር ችላለች ተባለ

የአትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍ ደግሞ ለ200 ሺህ ገደማ ሰዎች ሥራ ማስገኘቱን የኢትዮጵያ አትክልትና ፍራፍሬ አምራቾችና ላኪዎች ማህበር ዋና ዳይሬክተር አቶ ቴዎድሮስ ዘውዴ ተናግረዋል፡፡

በሁለቱም ዘርፎች ባለው የሰው ኃይል ስብጥር ሴቶች ከ75 በመቶ እስከ 80 በመቶ የሚሆነውን የሥራ ድርሻ ይይዛሉ ብለዋል።

የኢትዮጵያ አትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍ የወጪ ንግድ በዓመት ግማሽ ቢሊዮን ዶላር እንደሚገመት በማንሳት፤ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ውስጥ ያለውን ሚናም አጉልተው አንስተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0