https://amh.sputniknews.africa
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ሩሲያ በኢትዮጵያ ኢንቨስት የምታደርግባቸውን ዘርፎች እንድታሰፋ ጥሪ አቀረቡ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ሩሲያ በኢትዮጵያ ኢንቨስት የምታደርግባቸውን ዘርፎች እንድታሰፋ ጥሪ አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ሩሲያ በኢትዮጵያ ኢንቨስት የምታደርግባቸውን ዘርፎች እንድታሰፋ ጥሪ አቀረቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከሩሲያ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንታዊ ሥራ አስፈፃሚ ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ ማክሲም ኦሬሽኪን እና ከሩሲያ የኢኮኖሚ... 05.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-05T18:38+0300
2025-11-05T18:38+0300
2025-11-05T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/05/2093796_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_4ac98dab6764938d86a8a1eb7227cf80.jpg
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ሩሲያ በኢትዮጵያ ኢንቨስት የምታደርግባቸውን ዘርፎች እንድታሰፋ ጥሪ አቀረቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከሩሲያ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንታዊ ሥራ አስፈፃሚ ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ ማክሲም ኦሬሽኪን እና ከሩሲያ የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ማክሲም ሬሼትኒኮቭን ጋር ተገናኝተው በስትራቴጂካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡“ሩሲያ በተለያዩ የትብብር ዘርፎች ለኢትዮጵያ ለምታደርገው ቀጣይነት ያለው ድጋፍ አድናቆት አለን፡፡ በግብርና፣ በማኑፋክቸሪንግ፣ በኢንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ እና በማዕድን ልማት እንዲሁም በማዳበሪያ ምርት፣ በብረታ ብረት ኢንዱስትሪ እና የኒውክሌር እና ታዳሽ ኃይል ፕሮጀክቶችን ጨምሮ በኃይል መሠረተ ልማት፤ ለሩሲያ ኢንቨስትመንት እና የጋራ ትብብር ጥሪ እናቀርባለን” ብለዋል፡፡ ▫ እነዚህ የሁለትዮሽ ግንኙነቶች በዘላቂ ልማት፣ በቀጣናዊ ደህንነት እና በጋራ ብልጽግና ላይ በማተኮር የኢትዮጵያ-ሩሲያ አጋርነትን ወደ አዲስ የስትራቴጂካዊ ትብብር ደረጃ ለማሳደግ ማሳያ ናቸው ሲል ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በማህበራዊ ገጹ አስታውቋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/05/2093796_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_ee0837c8d9e82536691d90229c03033e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ሩሲያ በኢትዮጵያ ኢንቨስት የምታደርግባቸውን ዘርፎች እንድታሰፋ ጥሪ አቀረቡ
18:38 05.11.2025 (የተሻሻለ: 19:04 05.11.2025) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ሩሲያ በኢትዮጵያ ኢንቨስት የምታደርግባቸውን ዘርፎች እንድታሰፋ ጥሪ አቀረቡ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከሩሲያ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንታዊ ሥራ አስፈፃሚ ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ ማክሲም ኦሬሽኪን እና ከሩሲያ የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ማክሲም ሬሼትኒኮቭን ጋር ተገናኝተው በስትራቴጂካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡
“ሩሲያ በተለያዩ የትብብር ዘርፎች ለኢትዮጵያ ለምታደርገው ቀጣይነት ያለው ድጋፍ አድናቆት አለን፡፡ በግብርና፣ በማኑፋክቸሪንግ፣ በኢንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ እና በማዕድን ልማት እንዲሁም በማዳበሪያ ምርት፣ በብረታ ብረት ኢንዱስትሪ እና የኒውክሌር እና ታዳሽ ኃይል ፕሮጀክቶችን ጨምሮ በኃይል መሠረተ ልማት፤ ለሩሲያ ኢንቨስትመንት እና የጋራ ትብብር ጥሪ እናቀርባለን” ብለዋል፡፡
▫ እነዚህ የሁለትዮሽ ግንኙነቶች በዘላቂ ልማት፣ በቀጣናዊ ደህንነት እና በጋራ ብልጽግና ላይ በማተኮር የኢትዮጵያ-ሩሲያ አጋርነትን ወደ አዲስ የስትራቴጂካዊ ትብብር ደረጃ ለማሳደግ ማሳያ ናቸው ሲል ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በማህበራዊ ገጹ አስታውቋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X