https://amh.sputniknews.africa
ምርታማነትን የሚያሳድጉ የተሻሻሉ የበቆሎ ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ እያቀረብን ነው - ብሔራዊ የበቆሎ ምርምር ተቋም
ምርታማነትን የሚያሳድጉ የተሻሻሉ የበቆሎ ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ እያቀረብን ነው - ብሔራዊ የበቆሎ ምርምር ተቋም
Sputnik አፍሪካ
ምርታማነትን የሚያሳድጉ የተሻሻሉ የበቆሎ ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ እያቀረብን ነው - ብሔራዊ የበቆሎ ምርምር ተቋም በሀገሪቱ የበቆሎ ምርታማነትን ለማሳደግ አርሶ አደሩ የተሻሻሉ ዘሮች የስልተ ምርት መመሪያዎችን በአግባቡ መተግበር እንዳለበት፤ በተቋም... 05.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-05T14:44+0300
2025-11-05T14:44+0300
2025-11-05T14:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/05/2090004_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_54cfa454969862116d41acf614dca04b.jpg
ምርታማነትን የሚያሳድጉ የተሻሻሉ የበቆሎ ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ እያቀረብን ነው - ብሔራዊ የበቆሎ ምርምር ተቋም በሀገሪቱ የበቆሎ ምርታማነትን ለማሳደግ አርሶ አደሩ የተሻሻሉ ዘሮች የስልተ ምርት መመሪያዎችን በአግባቡ መተግበር እንዳለበት፤ በተቋም የበቆሎ ተመራማሪ የሆኑት ቢተው ጥላሁን (ዶ/ር) ይናገራሉ። ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በኢትዮጵያ እስከ 2.5 ሚሊየን ሄክታር መሬት በበቆሎ እንደሚሸፈን በማንሳት፤ ሰብሉ ለምግብ ዋስትና መረጋገጥ የላቀ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ገልጸዋል። "በተለይ በገጠሩ አካባቢ በቆሎን በእንጀራ እና በተለያዩ መልኮች የማይመገብ የለም። ከዚያም ባሻገር ከበቆሎ ባሕላዊ መጠጦች ይዘጋጃሉ፣ ለእንስሳት መኖ እና ለማገዶነትም ያገለግላል" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ምርታማነትን የሚያሳድጉ የተሻሻሉ የበቆሎ ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ እያቀረብን ነው - ብሔራዊ የበቆሎ ምርምር ተቋም
Sputnik አፍሪካ
ምርታማነትን የሚያሳድጉ የተሻሻሉ የበቆሎ ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ እያቀረብን ነው - ብሔራዊ የበቆሎ ምርምር ተቋም
2025-11-05T14:44+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/05/2090004_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_b14c460338ba6dd73aeafbc11437bea1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ምርታማነትን የሚያሳድጉ የተሻሻሉ የበቆሎ ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ እያቀረብን ነው - ብሔራዊ የበቆሎ ምርምር ተቋም
14:44 05.11.2025 (የተሻሻለ: 14:54 05.11.2025) ምርታማነትን የሚያሳድጉ የተሻሻሉ የበቆሎ ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ እያቀረብን ነው - ብሔራዊ የበቆሎ ምርምር ተቋም
በሀገሪቱ የበቆሎ ምርታማነትን ለማሳደግ አርሶ አደሩ የተሻሻሉ ዘሮች የስልተ ምርት መመሪያዎችን በአግባቡ መተግበር እንዳለበት፤ በተቋም የበቆሎ ተመራማሪ የሆኑት ቢተው ጥላሁን (ዶ/ር) ይናገራሉ።
ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በኢትዮጵያ እስከ 2.5 ሚሊየን ሄክታር መሬት በበቆሎ እንደሚሸፈን በማንሳት፤ ሰብሉ ለምግብ ዋስትና መረጋገጥ የላቀ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ገልጸዋል።
"በተለይ በገጠሩ አካባቢ በቆሎን በእንጀራ እና በተለያዩ መልኮች የማይመገብ የለም። ከዚያም ባሻገር ከበቆሎ ባሕላዊ መጠጦች ይዘጋጃሉ፣ ለእንስሳት መኖ እና ለማገዶነትም ያገለግላል" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X