https://amh.sputniknews.africa
በሩብ ዓመቱ ከ20 ሺህ በላይ ታጣቂዎች ወደ ህብረተሰቡ ተቀላቅለዋል - ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን
በሩብ ዓመቱ ከ20 ሺህ በላይ ታጣቂዎች ወደ ህብረተሰቡ ተቀላቅለዋል - ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን
Sputnik አፍሪካ
በሩብ ዓመቱ ከ20 ሺህ በላይ ታጣቂዎች ወደ ህብረተሰቡ ተቀላቅለዋል - ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽኑ በሦስት ወራት ውስጥ ወደ የተለመደው ህይወት እንዲመለሱ ያደረጋቸው የቀድሞ ታጣቂዎች፤ የትግራይና የአማራ ክልሎች እንደሆኑ ገልጿል፡፡“ይህ ተነሳሽነት... 05.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-05T13:45+0300
2025-11-05T13:45+0300
2025-11-05T14:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/05/2089785_86:0:714:353_1920x0_80_0_0_3ff70898534d70768e8ae3f1142bdb17.jpg
በሩብ ዓመቱ ከ20 ሺህ በላይ ታጣቂዎች ወደ ህብረተሰቡ ተቀላቅለዋል - ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽኑ በሦስት ወራት ውስጥ ወደ የተለመደው ህይወት እንዲመለሱ ያደረጋቸው የቀድሞ ታጣቂዎች፤ የትግራይና የአማራ ክልሎች እንደሆኑ ገልጿል፡፡“ይህ ተነሳሽነት በኢትዮጵያ የትጥቅ ማስፈታት፣ የሠራዊት ብተና እና መልሶ ማቋቋም ፕሮግራም ሂደት ውስጥ ቁልፍ ምዕራፍ እና በመላ ሀገሪቱ ሰላምና ልማትን ለማጠናከር እንደ ትልቅ እርምጃ ይወሰዳል” ሲሉ ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን በሃዋሳ ከተማ በተካሄደ የአፈጻጸም ግምገማ ስብሰባ ላይ ተናግረዋል፡፡ከ2017 ህዳር ወር ጀምሮ ህብረተሰቡን ዳግም የተቀላቀሉ የቀድሞ ታጣቂዎች አጠቃላይ ቁጥር ከ80 ሺህ በላይ ደርሷል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/05/2089785_165:0:636:353_1920x0_80_0_0_1f296216025cbe376c514573298a3e62.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሩብ ዓመቱ ከ20 ሺህ በላይ ታጣቂዎች ወደ ህብረተሰቡ ተቀላቅለዋል - ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን
13:45 05.11.2025 (የተሻሻለ: 14:44 05.11.2025) በሩብ ዓመቱ ከ20 ሺህ በላይ ታጣቂዎች ወደ ህብረተሰቡ ተቀላቅለዋል - ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን
ኮሚሽኑ በሦስት ወራት ውስጥ ወደ የተለመደው ህይወት እንዲመለሱ ያደረጋቸው የቀድሞ ታጣቂዎች፤ የትግራይና የአማራ ክልሎች እንደሆኑ ገልጿል፡፡
“ይህ ተነሳሽነት በኢትዮጵያ የትጥቅ ማስፈታት፣ የሠራዊት ብተና እና መልሶ ማቋቋም ፕሮግራም ሂደት ውስጥ ቁልፍ ምዕራፍ እና በመላ ሀገሪቱ ሰላምና ልማትን ለማጠናከር እንደ ትልቅ እርምጃ ይወሰዳል” ሲሉ ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን በሃዋሳ ከተማ በተካሄደ የአፈጻጸም ግምገማ ስብሰባ ላይ ተናግረዋል፡፡
ከ2017 ህዳር ወር ጀምሮ ህብረተሰቡን ዳግም የተቀላቀሉ የቀድሞ ታጣቂዎች አጠቃላይ ቁጥር ከ80 ሺህ በላይ ደርሷል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X