ኪዬቭ የሩሲያን የሚዲያ ጉብኝት ጥያቄ ውድቅ በማድረግ በኩፕያንስክ እና ክራስኖአርሜይስክ የሚገኙ ወታደሮቿን አስከፊ ሁኔታ እየደበቀች ነው - ክሬምሊን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኪዬቭ የሩሲያን የሚዲያ ጉብኝት ጥያቄ ውድቅ በማድረግ በኩፕያንስክ እና ክራስኖአርሜይስክ የሚገኙ ወታደሮቿን አስከፊ ሁኔታ እየደበቀች ነው - ክሬምሊን
ኪዬቭ የሩሲያን የሚዲያ ጉብኝት ጥያቄ ውድቅ በማድረግ በኩፕያንስክ እና ክራስኖአርሜይስክ የሚገኙ ወታደሮቿን አስከፊ ሁኔታ እየደበቀች ነው - ክሬምሊን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.11.2025
ሰብስክራይብ

ኪዬቭ የሩሲያን የሚዲያ ጉብኝት ጥያቄ ውድቅ በማድረግ በኩፕያንስክ እና ክራስኖአርሜይስክ የሚገኙ ወታደሮቿን አስከፊ ሁኔታ እየደበቀች ነው - ክሬምሊን

ክሬምሊን የዩክሬን ወታደሮች በተከበቡበት አካባቢ ለመጎብኘት ፍላጎት ያሳዩ የዩክሬን ጋዜጠኞች እንዳሉ እንደማያውቅ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ተናግረዋል፡፡

ፑቲን በጥቅምት ወር አጋማሽ የዩክሬን ኃይሎች ከበባ ውስጥ የገቡት ክራስኖአርሜይስክ፣ ዲሚትሮቭ እና ኩፕያንስክ አካባቢዎችን የውጭ ጋዜጠኞች እንዲጎበኙ የመተላለፊያ ዋስትና እንዲረጋገጥ ትዕዛዝ ሰጥተዋል፡፡ የዩክሬን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አካባቢዎቹን ሊጎበኙ የሚችሉ የውጭ ጋዜጠኞችን "በስማቸው ላይ ሊደርስ በሚችል ጉዳት እና በሕጋዊ ተጠያቂነት" ዙሪያ ማስፈራሪያ አዘል ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0