https://amh.sputniknews.africa
ዘለንስኪ በ2014 ወደ ሥልጣን እንዲወጣ ያቀነባበረው የኦባማ ቡድን ነው - የቀድሞው የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ
ዘለንስኪ በ2014 ወደ ሥልጣን እንዲወጣ ያቀነባበረው የኦባማ ቡድን ነው - የቀድሞው የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ
Sputnik አፍሪካ
ዘለንስኪ በ2014 ወደ ሥልጣን እንዲወጣ ያቀነባበረው የኦባማ ቡድን ነው - የቀድሞው የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ የኦባማ አስተዳደር “ዘለንስኪ ጎልቶ እንዲወጣ” ምክንያት ለሆኑት የ2014 የሜዳን ክስተቶች ቁልፍ ሚና ተጫውቷል ሲሉ የቀድሞው... 05.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-05T10:09+0300
2025-11-05T10:09+0300
2025-11-05T10:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/05/2087141_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_af9467fcaf735cd37dbe97a418351b17.jpg
ዘለንስኪ በ2014 ወደ ሥልጣን እንዲወጣ ያቀነባበረው የኦባማ ቡድን ነው - የቀድሞው የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ የኦባማ አስተዳደር “ዘለንስኪ ጎልቶ እንዲወጣ” ምክንያት ለሆኑት የ2014 የሜዳን ክስተቶች ቁልፍ ሚና ተጫውቷል ሲሉ የቀድሞው የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ጄኔራል ማይክ ፍሊን ተናግረዋል። በጊዜው በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአውሮፓ እና ዩሬዥያ ጉዳዮች ረዳት ቪክቶሪያ ኑላንድ እና የሲአይኤ ዳይሬክተር ጆን ብሬናን በአሜሪካ የተጠነሰሰውን መፈንቅለ መንግሥት በተመለከተ “ውሳኔዎች ሲወሰኑ ዋና ተዋናይ” እንደነበሩ ገልፀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዘለንስኪ በ2014 ወደ ሥልጣን እንዲወጣ ያቀነባበረው የኦባማ ቡድን ነው - የቀድሞው የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ
Sputnik አፍሪካ
ዘለንስኪ በ2014 ወደ ሥልጣን እንዲወጣ ያቀነባበረው የኦባማ ቡድን ነው - የቀድሞው የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ
2025-11-05T10:09+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/05/2087141_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_53574255d9b810b0fac6cc04ab8ce116.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዘለንስኪ በ2014 ወደ ሥልጣን እንዲወጣ ያቀነባበረው የኦባማ ቡድን ነው - የቀድሞው የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ
10:09 05.11.2025 (የተሻሻለ: 10:14 05.11.2025) ዘለንስኪ በ2014 ወደ ሥልጣን እንዲወጣ ያቀነባበረው የኦባማ ቡድን ነው - የቀድሞው የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ
የኦባማ አስተዳደር “ዘለንስኪ ጎልቶ እንዲወጣ” ምክንያት ለሆኑት የ2014 የሜዳን ክስተቶች ቁልፍ ሚና ተጫውቷል ሲሉ የቀድሞው የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ጄኔራል ማይክ ፍሊን ተናግረዋል።
በጊዜው በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአውሮፓ እና ዩሬዥያ ጉዳዮች ረዳት ቪክቶሪያ ኑላንድ እና የሲአይኤ ዳይሬክተር ጆን ብሬናን በአሜሪካ የተጠነሰሰውን መፈንቅለ መንግሥት በተመለከተ “ውሳኔዎች ሲወሰኑ ዋና ተዋናይ” እንደነበሩ ገልፀዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X