https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ የሚጋሯቸው በርካታ እሴቶች እንዳሏቸው የደጃዝማች ባልቻ የሩሲያ ቀይ መስቀል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተናገሩ
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ የሚጋሯቸው በርካታ እሴቶች እንዳሏቸው የደጃዝማች ባልቻ የሩሲያ ቀይ መስቀል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ የሚጋሯቸው በርካታ እሴቶች እንዳሏቸው የደጃዝማች ባልቻ የሩሲያ ቀይ መስቀል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተናገሩ ዶ/ር አንድሬይ ቭላድሚሮቪች ጎንቻሮቭ፣ አገራቱ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር የሚያግዙ ሁነቶችን... 04.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-04T20:36+0300
2025-11-04T20:36+0300
2025-11-04T21:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/04/2086921_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_ecac00f7f5c5bdacd928bc4aba1a640d.jpg
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ የሚጋሯቸው በርካታ እሴቶች እንዳሏቸው የደጃዝማች ባልቻ የሩሲያ ቀይ መስቀል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተናገሩ ዶ/ር አንድሬይ ቭላድሚሮቪች ጎንቻሮቭ፣ አገራቱ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር የሚያግዙ ሁነቶችን ማስፋት ላይ በትኩረት እየሠሩ መሆኑን ለስፑትኑክ አፍሪካ ተናግረዋል። "በባህል ዐውድ ካየነው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አገራት ለሩሲያ ቅርብ ናት። የኢትዮጵያ የባህል ልዑክ በቅርቡ በሩሲያ በተካሄደው የኢንተርቪዥን ዝግጅት ላይ ግሩም ትርዒቶችን አቅርቧል። ግንኙነቱን የሚያጎለብቱ መሰል ሁነቶች በጣም ወሳኝ ናቸው።" ብለዋል። የኢትዮጵያውያን አርቲስቶች የሥዕል እና የቅርጻ ቅርጽ ዐውደ ርዕይ ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ በሩሲያ የሳይንስ እና ባህል ማዕከል መከፈቱ ይታወሳል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ የሚጋሯቸው በርካታ እሴቶች እንዳሏቸው የደጃዝማች ባልቻ የሩሲያ ቀይ መስቀል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ የሚጋሯቸው በርካታ እሴቶች እንዳሏቸው የደጃዝማች ባልቻ የሩሲያ ቀይ መስቀል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተናገሩ
2025-11-04T20:36+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/04/2086921_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_b35cf56e024cf5e4808446929b21b017.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ የሚጋሯቸው በርካታ እሴቶች እንዳሏቸው የደጃዝማች ባልቻ የሩሲያ ቀይ መስቀል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተናገሩ
20:36 04.11.2025 (የተሻሻለ: 21:14 04.11.2025) ሩሲያ እና ኢትዮጵያ የሚጋሯቸው በርካታ እሴቶች እንዳሏቸው የደጃዝማች ባልቻ የሩሲያ ቀይ መስቀል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተናገሩ
ዶ/ር አንድሬይ ቭላድሚሮቪች ጎንቻሮቭ፣ አገራቱ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር የሚያግዙ ሁነቶችን ማስፋት ላይ በትኩረት እየሠሩ መሆኑን ለስፑትኑክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"በባህል ዐውድ ካየነው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አገራት ለሩሲያ ቅርብ ናት። የኢትዮጵያ የባህል ልዑክ በቅርቡ በሩሲያ በተካሄደው የኢንተርቪዥን ዝግጅት ላይ ግሩም ትርዒቶችን አቅርቧል። ግንኙነቱን የሚያጎለብቱ መሰል ሁነቶች በጣም ወሳኝ ናቸው።" ብለዋል።
የኢትዮጵያውያን አርቲስቶች የሥዕል እና የቅርጻ ቅርጽ ዐውደ ርዕይ ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ በሩሲያ የሳይንስ እና ባህል ማዕከል መከፈቱ ይታወሳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X