https://amh.sputniknews.africa
ከ3,500 በላይ ወጣቶች የሩሲያ 89 ክልሎችን ሰንደቅ ዓላማ ይዘው ሞስኮ ሰልፍ ወጡ
ከ3,500 በላይ ወጣቶች የሩሲያ 89 ክልሎችን ሰንደቅ ዓላማ ይዘው ሞስኮ ሰልፍ ወጡ
Sputnik አፍሪካ
ከ3,500 በላይ ወጣቶች የሩሲያ 89 ክልሎችን ሰንደቅ ዓላማ ይዘው ሞስኮ ሰልፍ ወጡ በሰሜናዊ ሞስኮ የወጣቶች ደማቅ ሰልፍ ተደርጎ እንደነበር በስፍራው የተገኘው የስፑትኒክ ዘጋቢ ዘግቧል።"አደባባዩን በርካታ ብሔር ብሔረሰቦች በወከሉ እና የባህል... 04.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-04T19:53+0300
2025-11-04T19:53+0300
2025-11-04T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/04/2086027_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_9a80588fe016aa22f7b587e0a9657d20.jpg
ከ3,500 በላይ ወጣቶች የሩሲያ 89 ክልሎችን ሰንደቅ ዓላማ ይዘው ሞስኮ ሰልፍ ወጡ በሰሜናዊ ሞስኮ የወጣቶች ደማቅ ሰልፍ ተደርጎ እንደነበር በስፍራው የተገኘው የስፑትኒክ ዘጋቢ ዘግቧል።"አደባባዩን በርካታ ብሔር ብሔረሰቦች በወከሉ እና የባህል አልባሳት የለበሱ ወጣቶች ሞልተውታል። የየክልላችንን ባንዲራ በአንድ ሰልፍ ይዘን ነበር” ሲሉ የዩናይትድ ሩሲያ ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ ኃላፊ አንቶን ዴሚዶቭ ለስፔትኒክ ተናግረዋል።በዝግጅቱ ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የሩሲያን ብሄራዊ መዝሙር በጋራ በመዘመር ተጠናቋል። በዛሬው ዕለት በመላው ሩሲያ የተከበረው የብሔራዊ አንድነት ቀን በእ.ኤ.አ በ1612 ሞስኮ ከፖላንድ ወራሪዎች በሕዝብ በጎ ፈቃደኛ ሠራዊት ነፃ የወጣችበት ቀን ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ከ3,500 በላይ ወጣቶች የሩሲያ 89 ክልሎችን ሰንደቅ ዓላማ ይዘው ሞስኮ ሰልፍ ወጡ
Sputnik አፍሪካ
ከ3,500 በላይ ወጣቶች የሩሲያ 89 ክልሎችን ሰንደቅ ዓላማ ይዘው ሞስኮ ሰልፍ ወጡ
2025-11-04T19:53+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/04/2086027_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_5f86bd9c4d24bd2abbcc3168f17ead91.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia