https://amh.sputniknews.africa
አረንጎዴ አሻራ በኢትዮጵያ ግዙፍ የአካባቢ ጥበቃ ባህል ተክሏል - በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ከፍተኛ ተመራማሪ
አረንጎዴ አሻራ በኢትዮጵያ ግዙፍ የአካባቢ ጥበቃ ባህል ተክሏል - በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ከፍተኛ ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
አረንጎዴ አሻራ በኢትዮጵያ ግዙፍ የአካባቢ ጥበቃ ባህል ተክሏል - በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ከፍተኛ ተመራማሪ ፋኑኤል ከበደ (ዶ/ር) ፣ ባለፉት ዓመታት በቢልዮን የሚቆጠሩ ችግኞች የተተከሉበት መርሃ-ግብሩ፣ የተራቆቱ መሬቶች... 04.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-04T19:30+0300
2025-11-04T19:30+0300
2025-11-04T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/04/2085351_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_54b1047baf2b057b2d87a4de8ea80759.jpg
አረንጎዴ አሻራ በኢትዮጵያ ግዙፍ የአካባቢ ጥበቃ ባህል ተክሏል - በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ከፍተኛ ተመራማሪ ፋኑኤል ከበደ (ዶ/ር) ፣ ባለፉት ዓመታት በቢልዮን የሚቆጠሩ ችግኞች የተተከሉበት መርሃ-ግብሩ፣ የተራቆቱ መሬቶች እንዲያገግሙ፣ የአፈር መሸርሸር እንዲቀንስ፣ ተፋሰሶች እንዳይደርቁ እና የዝናብ መጠን እንዲጨምር የላቀ አስተዋጽኦ በማድረግ ላይ መሆኑን ተናግረዋል።ከፍተኛ ተመራማሪው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ የዱር እንስሳት ጥበቃ ሥራዎች የአገራትን የተቀናጀ ርብርብ እና ክትትል እንደሚፈልጉም አንስተዋል። "በዚህ ዘርፍ በተናጠል ተሰርቶ ውጤታማ መሆን አይቻልም። ተመሳሳይ መልክዓ ምድር የሚጋሩ አንስሳት የአገራትን ድንበር ያቆርጣሉ። ጠዋት ኬንያ ያየኸው የዱር አንስሳ ከሰአት ኢትዮጵያ ሊሆን ይችላል። በመሆኑም ለእንስሳቱ በትብብር ምቹ ሥነ-ምሕዳር መፍጠር ይገባል።" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አረንጎዴ አሻራ በኢትዮጵያ ግዙፍ የአካባቢ ጥበቃ ባህል ተክሏል - በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ከፍተኛ ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
አረንጎዴ አሻራ በኢትዮጵያ ግዙፍ የአካባቢ ጥበቃ ባህል ተክሏል - በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ከፍተኛ ተመራማሪ
2025-11-04T19:30+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/04/2085351_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_c821a446fd550b78c15622b598080611.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አረንጎዴ አሻራ በኢትዮጵያ ግዙፍ የአካባቢ ጥበቃ ባህል ተክሏል - በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ከፍተኛ ተመራማሪ
19:30 04.11.2025 (የተሻሻለ: 19:34 04.11.2025) አረንጎዴ አሻራ በኢትዮጵያ ግዙፍ የአካባቢ ጥበቃ ባህል ተክሏል - በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ከፍተኛ ተመራማሪ
ፋኑኤል ከበደ (ዶ/ር) ፣ ባለፉት ዓመታት በቢልዮን የሚቆጠሩ ችግኞች የተተከሉበት መርሃ-ግብሩ፣ የተራቆቱ መሬቶች እንዲያገግሙ፣ የአፈር መሸርሸር እንዲቀንስ፣ ተፋሰሶች እንዳይደርቁ እና የዝናብ መጠን እንዲጨምር የላቀ አስተዋጽኦ በማድረግ ላይ መሆኑን ተናግረዋል።
ከፍተኛ ተመራማሪው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ የዱር እንስሳት ጥበቃ ሥራዎች የአገራትን የተቀናጀ ርብርብ እና ክትትል እንደሚፈልጉም አንስተዋል።
"በዚህ ዘርፍ በተናጠል ተሰርቶ ውጤታማ መሆን አይቻልም። ተመሳሳይ መልክዓ ምድር የሚጋሩ አንስሳት የአገራትን ድንበር ያቆርጣሉ። ጠዋት ኬንያ ያየኸው የዱር አንስሳ ከሰአት ኢትዮጵያ ሊሆን ይችላል። በመሆኑም ለእንስሳቱ በትብብር ምቹ ሥነ-ምሕዳር መፍጠር ይገባል።" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X