ፑቲን ብርቅዬ ብረታ ብረቶችን ማዕድን ማውጣት እና ማምረት የሚቻልበትን ፈኖተ-ካርታ እንዲቀረፅ አዘዙ - ክሬምሊን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፑቲን ብርቅዬ ብረታ ብረቶችን ማዕድን ማውጣት እና ማምረት የሚቻልበትን ፈኖተ-ካርታ እንዲቀረፅ አዘዙ - ክሬምሊን
ፑቲን ብርቅዬ ብረታ ብረቶችን ማዕድን ማውጣት እና ማምረት የሚቻልበትን ፈኖተ-ካርታ እንዲቀረፅ አዘዙ - ክሬምሊን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.11.2025
ሰብስክራይብ

ፑቲን ብርቅዬ ብረታ ብረቶችን ማዕድን ማውጣት እና ማምረት የሚቻልበትን ፈኖተ-ካርታ እንዲቀረፅ አዘዙ - ክሬምሊን

ፕሬዝዳንቱ ይህንን ለረጅም ጊዜ የሚቆይ የልማት ፍኖተ-ካርታ እስከ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ መንግሥት እንዲያፀድቅ መመሪያ ሰጥተዋል።

ይህ እርምጃ ፕሬዝዳንቱ ከምስራቅ ኢኮኖሚክ ፎረም በኋላ ባፀደቁት መመሪያዎች ዝርዝር ውስጥ ይገኛል።

የኢንዱስትሪና ንግድ ሚኒስቴር በመስከረም ወር በከምስራቃዊ ኢኮኖሚ ፎረም ላይ እንዳስታወቀው፣ በሩሲያ ውስጥ የብርቅዬ የምድር ብረታ ብረቶች ምርት በ2030 በ245% በማደግ በዓመት 1.23 ቢሊዮን ዶላር ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0