https://amh.sputniknews.africa
ፑቲን የብሔራዊ አንድነትን ቀንን በሞስኮ በሚገኘው ታሪካዊ ሐውልት ስር የአበባ ጉንጉን በማስቀመጥ ዘከሩ - ክሬምሊን
ፑቲን የብሔራዊ አንድነትን ቀንን በሞስኮ በሚገኘው ታሪካዊ ሐውልት ስር የአበባ ጉንጉን በማስቀመጥ ዘከሩ - ክሬምሊን
Sputnik አፍሪካ
ፑቲን የብሔራዊ አንድነትን ቀንን በሞስኮ በሚገኘው ታሪካዊ ሐውልት ስር የአበባ ጉንጉን በማስቀመጥ ዘከሩ - ክሬምሊንቭላድሚር ፑቲን በሞስኮ ቀዩ አደባባይ ለኩዝማ ሚኒን እና ለዲሚትሪ ፖዝሃርስኪ በተዘጋጀው የመታሰቢያ ሐውልት ላይ አበባዎቹን አስቀምምጠዋል... 04.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-04T17:49+0300
2025-11-04T17:49+0300
2025-11-04T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/04/2083341_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_711d51a8a584febd2a1ebeb2a3613d29.jpg
ፑቲን የብሔራዊ አንድነትን ቀንን በሞስኮ በሚገኘው ታሪካዊ ሐውልት ስር የአበባ ጉንጉን በማስቀመጥ ዘከሩ - ክሬምሊንቭላድሚር ፑቲን በሞስኮ ቀዩ አደባባይ ለኩዝማ ሚኒን እና ለዲሚትሪ ፖዝሃርስኪ በተዘጋጀው የመታሰቢያ ሐውልት ላይ አበባዎቹን አስቀምምጠዋል ሲል ክሬምሊን ገልጿል።በሥነ-ስርዓቱ ስርዓቱ ላይ የሃይማኖት አባቶች፣ የሲቪል እና የወጣቶች ማኅበራት አባላት መገኘታቸውንም አክሏል።በዛሬው ዕለት (ኖቬምበር 4) የሚከበረው በዓል ብሔራዊ ጀግኖች በሆኑት ሚኒን እና ፖዝሃርስኪ የሚመራ የሕዝብ በጎ ፈቃደኛ ሠራዊት እ.ኤ.አ.በ1612 ሞስኮን ከውጭ ወራሪዎች ነፃ መውጣቱን ይታሰብበታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ፑቲን የብሔራዊ አንድነትን ቀንን በሞስኮ በሚገኘው ታሪካዊ ሐውልት ስር የአበባ ጉንጉን በማስቀመጥ ዘከሩ - ክሬምሊን
Sputnik አፍሪካ
ፑቲን የብሔራዊ አንድነትን ቀንን በሞስኮ በሚገኘው ታሪካዊ ሐውልት ስር የአበባ ጉንጉን በማስቀመጥ ዘከሩ - ክሬምሊን
2025-11-04T17:49+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/04/2083341_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_cc47800a72597ca3c9bedb3d41b8bd5e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፑቲን የብሔራዊ አንድነትን ቀንን በሞስኮ በሚገኘው ታሪካዊ ሐውልት ስር የአበባ ጉንጉን በማስቀመጥ ዘከሩ - ክሬምሊን
17:49 04.11.2025 (የተሻሻለ: 17:54 04.11.2025) ፑቲን የብሔራዊ አንድነትን ቀንን በሞስኮ በሚገኘው ታሪካዊ ሐውልት ስር የአበባ ጉንጉን በማስቀመጥ ዘከሩ - ክሬምሊን
ቭላድሚር ፑቲን በሞስኮ ቀዩ አደባባይ ለኩዝማ ሚኒን እና ለዲሚትሪ ፖዝሃርስኪ በተዘጋጀው የመታሰቢያ ሐውልት ላይ አበባዎቹን አስቀምምጠዋል ሲል ክሬምሊን ገልጿል።
በሥነ-ስርዓቱ ስርዓቱ ላይ የሃይማኖት አባቶች፣ የሲቪል እና የወጣቶች ማኅበራት አባላት መገኘታቸውንም አክሏል።
በዛሬው ዕለት (ኖቬምበር 4) የሚከበረው በዓል ብሔራዊ ጀግኖች በሆኑት ሚኒን እና ፖዝሃርስኪ የሚመራ የሕዝብ በጎ ፈቃደኛ ሠራዊት እ.ኤ.አ.በ1612 ሞስኮን ከውጭ ወራሪዎች ነፃ መውጣቱን ይታሰብበታል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X