ለኪዬቭ የሚሰጥ ቶማሃውክ ሚሳኤል አይኖርም፤ ትራምፕ ከሞስኮ ጋር ግጭት ማስቀረት ይፈልጋሉ ሲሉ የሞሮኮ የደህንነት ባለሙያ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱለኪዬቭ የሚሰጥ ቶማሃውክ ሚሳኤል አይኖርም፤ ትራምፕ ከሞስኮ ጋር ግጭት ማስቀረት ይፈልጋሉ ሲሉ የሞሮኮ የደህንነት ባለሙያ ተናገሩ
ለኪዬቭ የሚሰጥ ቶማሃውክ ሚሳኤል አይኖርም፤ ትራምፕ ከሞስኮ ጋር ግጭት ማስቀረት ይፈልጋሉ ሲሉ የሞሮኮ የደህንነት ባለሙያ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.11.2025
ሰብስክራይብ

ለኪዬቭ የሚሰጥ ቶማሃውክ ሚሳኤል አይኖርም፤ ትራምፕ ከሞስኮ ጋር ግጭት ማስቀረት ይፈልጋሉ ሲሉ የሞሮኮ የደህንነት ባለሙያ ተናገሩ

ዶናልድ ትራምፕ  "ፍንዳታ የሌለው ግፊት” የተሰኘውን ስልት እየተከተሉ ነው። የአሜሪካን ወታደራዊ አቅም ለግልጽ ግጭት መሣሪያነት ሳይሆን ለመከላከል እንደ መጠቀም ነው ሲሉ ኤች-ቻርካዊ ሩዳኒ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

“ሚሳኤሎችን ማቅረብን በቁም ነገር እንደማያስቡ የሰጡት አስተያየት ግጭትን የማርገብ  ምልክት ነው” ብለዋል።

የሚያስከትለው ውጤት

የአሜሪካ ፖሊሲ በምዕራባውያን ጎራ ውስጥ ጂኦፖለቲካዊ እርግጠኛ አለመሆንን እየፈጠረ ነው፤ ይህም ዋሽንግተን የችግርን ማስፋፋት ሳይሆን የአደጋን አስተዳደርን  ቅድሚያ እንደምትሰጥ ያሳያል።

ኪዬቭ ከሩሲያ ጋር የምትደራደርበትን ዋንኛ መሣሪያዋን ታጣለች።

በትናንትናው ዕለት፣ ትራምፕ አሁን ላይ ቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለዩክሬን የማቅረብ ፍላጎት እንደሌላቸው መግለጻቸው ይታወሳል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0